Numbers 27:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ከኣ ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ሓደ ሰብ እንተ ሞይቱ ወዲ እንተ ኣልይዎ፡ ርስቱ ናብ ጓሉ ይሓልፍ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ሰው ቢሞት፥ ወንድ ልጅም ባይኖረው፥ ርስቱን ለሴቶች ልጆቹ ትሰጣላችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ሰው ቢሞት ወንድ ልጅም ባይኖረው፥ ርስቱ ለሴት ልጁ ይለፍ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ‘ወንድ ልጅ ሳይኖረው የሚሞት ሰው ቢኖር፥ ርስቱ ለሴት ልጁ ይተላለፍ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኔን እስራኤላቱዋ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘እት አሳይ አቱማ ናእ ባይናን ሀይቂያዋ ግዶፐ፥ አ ቢታ አ ማጫ ናእ ላቶ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay neeni Israa'eelatuwaa hawaadan yaaga; ‹Itti Asay attuma na'i bayinnan hayk'k'iyaawaa gidooppe, Aa biittaa Aa mac'c'a na'i laatto; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Attuma naa yelontta hayqqidaadey diikko iza macca nay he izas dizaaz laattanaas dandayzayssa Isra7eele asaa erisa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቱማ ና ዬሎንታ ሃይቂዳዴይ ዲኮ ኢዛ ማጫ ናይ ሄ ኢዛስ ዲዛዝ ላታናስ ዳንዳይዛይሳ ኢስራኤሌ ኣሳ ኤሪሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ እስራኤለ አሳኮ፥ ‘እስ አስ አደ ናአ የሎና ሀይቅኮ እያ ማጫ ናይት ላቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Isra7eele asaako, ‘Issi asi adde na7a yelonna hayqiko iya macca nayti laatto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘አንድ ሰው ወንድ ልጅ ሳይተካ ቢሞት ውርሱን ለሴት ልጁ አስተላልፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንድ ልጅ ሳይወልድ የሚሞት ሰው ቢኖር ሴት ልጁ ንብረቱን መውረስ እንደሚገባት ለእስራኤል ሕዝብ አስታውቅ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ድማ ኸምዙይ በሎም፦ ሰብ፥ ወዲ እንተይሓደገ እንተ ሞተ፥ ነቲ ርስቱ ናብ ጓሉ ኣሕልፍዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ድማ ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ሰብ ወዲ ኸይሐደገ እንተ ሞተ፡ እቲ ርስቱ ናብ ጓሉ ኣሕልፍዎ። |