Numbers 27:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ጉዳዮም ናብ የሆዋ ኣቕረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ባ​ታ​ችን ወን​ድ​ሞች መካ​ከል ርስ​ትን ስጠን።” ሙሴም ነገ​ራ​ቸ​ውን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አቀ​ረበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ነገራቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ነገራቸውን በጌታ ፊት አቀረበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ኡንቱንቱ ኦሻ መና ጎዳ ስን ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse unttunttu ooshaa Med'inaa Godaa sintsa shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey istta oyshaa GODAA sinth shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ኢስታ ኦይሻ ጎዳ ሲን ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ሙሰይ ኤንታ ኦይሻ ጎዳ ስን ሺሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Musey enta oysha Godaa sinthe shiishis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሙሴ ጕዳያቸውን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) አቀረበ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም የእነርሱን አቤቱታ ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ነቲ ነገረን ናብ እግዚኣብሄር ኣቕረቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ እቲ ነገረን ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕረበ።