Numbers 27:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እቲ ካህን ኣልኣዛር ደው ይብል፣ ንሱ ድማ ብመሰረት ፍርዲ ኡሪም ኣብ ቅድሚ የሆዋ ምኽሪ ኪልምኖ እዩ። ብቓሉ ኪወጹ እዮም፡ ብቓሉውን ኪኣትዉ እዮም፡ ንሱ ኸም ኵሎም ደቂ እስራኤል ምስኡ፡ ብዘላ ማሕበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በካህኑም በአልዓዛር ፊት ይቁም፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ፍርድ ይጠይቅለት፤ እርሱ ከእርሱም ጋር የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በቃሉ ይውጡ፤ በቃሉም ይግቡ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በካህኑም በአልዓዛር ፊት ይቁም፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት በኡሪም ፍርድ ይጠይቅለት፤ እርሱ ከእርሱም ጋር የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በቃሉ ይውጡ፥ በቃሉም ይግቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በካህኑም በአልዓዛር ፊት ይቁም፤ እርሱም በጌታ ፊት በኡሪም ፍርድ ይጠይቅለት፤ እርሱ ከእርሱም ጋር የእስራኤል ልጆች ማኅበሩም ሁሉ በቃሉ ይውጡ፥ በቃሉም ይግቡ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄስያ ኤልኣዛራ ስንን እ ኤቆ፤ ኤልኣዛር ኡሪምያን አዉ መና ጎዳ ሸንያ ኦቾ። ኢያሱነ እስራኤልያ ማባራይ ኡባይ ኤልኣዛራ አዛዙዋን ከስኖነ አ አዛዙዋን ገልኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesiyaa El"aazara sintsan I ek'k'o; El"aazari Uuriimiyaan aw Med'inaa Godaa sheniyaa oochcho. Iyyaasunne Israa'eeliyaa maabaray ubbay El"aazara azazuwaan kesinonne Aa azazuwaan gelino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese El7ezeerey Urimen GODAA shene shaakki eriza gishshas izi Iyaaso maaddana; hessa gishshas Iyaasoynne kumeththa Isra7eele maabaray El7ezeere azazon kezananne gelana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ኤልኤዜሬይ ኡሪሜን ጎዳ ሼኔ ሻኪ ኤሪዛ ጊሻስ ኢዚ ኢያሶ ማዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢያሶይኔ ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራይ ኤልኤዜሬ ኣዛዞን ኬዛናኔ ጌላና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እካ ኡሪመን ጎዳ ሸንያ ኦይችድ ሻክያ ካህንያ አላዛራ ስንን ኤቆ። እያሱይነ እስራኤለ ማባራይ ኡባይ አላዛራ ኪታን ከዮነ ገሎ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ika Uriimen Godaa sheniya oychidi shaakiya kahiniya Alaazara sinthan eqo. Iyyasuynne Isra7eele maabaray ubbay Alaazara kiitan keyonne gelo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ሆኖ በኡሪም በመጠየቅ ውሳኔ በሚያስገኝለት በካህኑ በአልዓዛር ፊት ይቆማል፤ እርሱም ሆነ መላው የእስራኤል ማኅበረ ሰብ በአልዓዛር ትእዛዝ ይወጣሉ፤ በእርሱም ቃል ይገባሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ አልዓዛር በኡሪም አማካይነት ፈቃዴን የሚያውቅ ስለ ሆነ ኢያሱ በአልዓዛር ይደገፋል፤ በዚህም ዐይነት አልዓዛር ኢያሱንና መላውን የእስራኤል ማኅበር በተግባር አፈጻጸማቸው ሁሉ ይመራቸዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ ኻህን ኣልኣዛር ደው ይበል፤ ኣልኣዛር ከዓ ብኡሪም ገይሩ ፍቓደይ ፍቓድ እግዚኣብሄር ይጠይቐሉ። ንሱን ኵሎም ደቂ እስራኤልን ከዓ ብትእዛዙ ይውፅኡን ይእተዉን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ ኻህን ኣልኣዛር ድማ ደው ይብል፡ ንሱ ኸአ ብፍርዲ ኡሪም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይሕተተሉ። ንሱን ኩሎም ደቂ እስራኤልን ኩሉ እቲ ኣኼባን ከአ ምስኡ ብቓሉ ይውጽኡ፡ ብቓሉ ይእተው። |