Numbers 27:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ናብዚ ከረን ኣባሪም ደይብካ፡ ነታ ንደቂ እስራኤል ዝሃብክዋ ምድሪ ርአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ወደ​ዚህ በና​ባው አሻ​ገር ወዳ​ለው ተራራ ውጣ፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ይገ​ዙ​አት ዘንድ እኔ የም​ሰ​ጣ​ቸ​ውን የከ​ነ​ዓ​ንን ምድር እያት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ወደዚህ ወደ ዓባሪም ተራራ ውጣ፥ ለእስራኤልም ልጆች የሰጠኋትን ምድር እይ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ወደዚህ ወደ ዓባሪም ተራራ ውጣ፥ ለእስራኤልም ልጆች የሰጠኋትን ምድር እይ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ፑደ አባርማ ደረቱዋ ከሳደ፥ ታን እስራኤልያ አሳዉ እሜዳ ቢታ በአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Musa, «Pude Abaarima Deretuwaa kesaade, taani Israa'eeliyaa asaw immeedda biittaa be'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Neni pude Abaarime zumata bolla kezada tani Isra7eele asaas immanaas qoppida biitta ubbaa yuushsha xeella.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኔኒ ፑዴ ኣባሪሜ ዙማታ ቦላ ኬዛዳ ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢማናስ ቆፒዳ ቢታ ኡባ ዩሻ ጼላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “አባሪማ ዙማ ቦላ ከያዳ ታ እስራኤለ አሳስ እምዳ ቢታ በአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Abariima Zumaa bolla keyada ta Isra7eele asaas immida biitta be7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “በዓባሪም ሸንተረር ላይ ወዳለው ወደዚህ ተራራ ውጣና ለእስራኤላውያን የሰጠኋቸውን ምድር እይ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ወደ ዐባሪም ተራራ ወጥተህ ለእስራኤላውያን ልሰጣቸው ያቀድኩትን ምድር ሁሉ እይ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ኸምዙይ በሎ፦ “ናብ እምባ ዓባሪም ደይብ፤ ነታ ንደቂ እስራኤል ዝሃብክዎም ምድሪ ኸዓ ረአያ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ናብዚ ኸረን ኦኣባሪም ደይብ፡ እታ ንደቂ እስራኤል ዝሀብክዎም ምድሪ ኸአ ርአያ።