Numbers 27:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣዋልድ ጾሎፍሃድ ወዲ ሄፈር ወዲ ጊልዓድ ወዲ ማጊር ወዲ ምናሴ ካብ ዓሌታት ምናሴ ወዲ ዮሴፍ መጹ። ኣስማት ኣዋልዱ ድማ እዚ እዩ፤ ማግላ፡ ኖህን ሆግላን ሚልካን ትርዛን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዮ​ሴፍ ልጅ ከም​ናሴ ወገን ፥ የም​ናሴ ልጅ፥ የማ​ኪር ልጅ፥ የገ​ለ​አድ ልጅ፥ የኦ​ፌር ልጅ፥ የሰ​ለ​ጰ​ዓድ ሴቶች ልጆች መጡ፤ የእ​ነ​ዚ​ህም ሴቶች ልጆች ስሞች መሐላ፥ ኑኃ፥ ሄግላ፥ ሚልካ፥ ቴርሳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ወገኖች፥ የምናሴ ልጅ የማኪር ልጅ የገለዓድ ልጅ የኦፌር ልጅ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ቀረቡ፤ የእነዚህም ሴቶች ልጆች ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰለጰዓድም ሴቶች ልጆች ቀረቡ፤ እርሱም ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ወገኖች፥ የምናሴ ልጅ የማኪር ልጅ የገለዓድ ልጅ የኦፌር ልጅ ነበር፤ የእነዚህም ሴቶች ልጆች ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጻሎፍሃዳ ማጫ ናናይ ማህሎ፥ ኖኦ፥ ሆግሎ፥ ምልኮነ ትርጾ። ጻሎፍሃድ ሄፌራ ናኣ፤ ሄፌር ጋላኣደ ናኣ፤ ጋላኣደ ማክራ ናኣ፤ ማክር ምናሰ ናኣ፤ ምናሰ ዮሴፎ ናኣ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'alofihaada mac'c'a naanay Maahilo, No'o, Hoogilo, Milkkonne Tirs's'o. S'alofihaad Hefeera na'aa; Hefeeri Gala'aade na'aa; Gala'aade Maakira na'aa; Maakiri Minaase na'aa; Minaase Yooseefo na'aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefey Minaase yelides; Minaasey Maakire yelides; Maakirey Gala7aade yelides; Gala7aadey Hefeere yelides; Hefeerey Xilofaade yelides; Xilofaades mahilo, No7o, Hogilo, Milkkonne Tirxxo geetettiza macca nayti deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌይ ሚናሴ ዬሊዴስ፤ ሚናሴይ ማኪሬ ዬሊዴስ፤ ማኪሬይ ጋላኣዴ ዬሊዴስ፤ ጋላኣዴይ ሄፌሬ ዬሊዴስ፤ ሄፌሬይ ጺሎፋዴ ዬሊዴስ፤ ጺሎፋዴስ ማሂሎ፥ ኖኦ፥ ሆጊሎ፥ ሚልኮኔ ቲርጾ ጌቴቲዛ ማጫ ናይቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሰሎጳድ ሄፌራ ናአ፤ ሄፌር ጋላዳ ናአ፤ ጋላድ ማክራ ናአ፤ ማክር ምናሰ ናአ፤ ምናሰይ ዮሰፋ ናአ። ሰሎጳዳ ማጫ ናይት ማህሎ፥ ኖኦ፥ ሆግሎ፥ ምልኮነ ትርፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Selophaadi Hefeera na7a; Hefeeri Galada na7a; Galadi Makira na7a; Makiri Minaase na7a; Minaasey Yoosefa na7a. Selophaada macca nayti Mahilo, No7o, Hoglo, Milkonne Tirxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምናሴ ልጅ፣ የማኪር ልጅ፣ የገለዓድ ልጅ፣ የአፌር ልጅ፣ የሰለጰዓድ ሴት ልጆች ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ጐሣዎች ነበሩ፤ ስማቸውም ማህለህ፣ ኑዓ፣ ዔግላ፣ ሚልካና ቲርጻ ይባላል። እነርሱም፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሔፌር፥ የገለዓድ፥ የማኪር፥ የምናሴ፥ የዮሴፍ ልጅ የሆነው ጸሎፍሐድ፥ ማሕላ፥ ኖዓ፥ ሖግላ፥ ሚልካ እና ቲርጻ ተብለው የሚጠሩ ሴቶች ልጆች ነበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማሕላ፥ ኑዓ ሖግላ፥ ሚልካ፥ ቲርፃ ዝበሃላ ኣጓላት ሰለጰኣድ ወዲ ኦፌር፥ ወዲ ገለዓድ ወዲ ማኪር ወዲ ምናሴ፥ ካብ ዓሌታት ምናሴ ወዲ ዮሴፍ ቀረባ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዋልድ ጸሎፍሓድ ወዲ ሔፈር፡ ወዲ ጊልኣድ ወዲ ማኪር ወዲ ምናሴ፡ ካብ ዓሌታት ምናሴ ወዲ ዮሴፍ ከአ ቀረባ። ስም እተን ኣዋልዱ ድማ እዚ ነበረ፡ ማሕላ፡ ኖዓ፡ ሖግላ፡ ሚልካ፡ ቲርጻ።