Numbers 26:65 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብዛዕባኦም፡ ብርግጽ ኣብ በረኻ ኪሞቱ እዮም፡ ኢሉ እዩ። ብዘይካ ካሌብ ወዲ ዮፉነን እያሱ ወዲ ኑንን ካባታቶም ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ስለ እነርሱ፥ “በእውነት በምድረ በዳ ይሞታሉ” ብሎ ተናግሮአልና። ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብ፥ ከነዌም ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእነርሱ አንድ ሰው ስንኳ አልቀረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ስለ እነርሱ። በእውነት በምድረ በዳ ይሞታሉ ብሎ ተናግሮአልና። ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብ ከነዌም ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእነርሱ አንድ ሰው ስንኳ አልቀረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ስለ እነርሱ፦ “በእውነት በምድረ በዳ ይሞታሉ” ብሎ ተናግሮአልና። ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብ ከነዌም ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእነርሱ አንድ ሰው እንኳ አልቀረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሄ እስራኤላቱዋ ኦዲደ፥ “ኡንቱንቱ መላ ቢታን ቱሙ ሀይቃና” ያግ ዎዳ። ይፉነ ናኣ ካሌባፐነ ኔዌ ናኣ ኢያሱፐ አትና፥ ሀራይ እት አሳይነ አትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday he Israa'eelatuwaawaa odiidde, «Unttunttu mela biittaan tumu hayk'k'ana» yaagi wotseedda. Yifune na'aa Kaaleebappenne Neewe na'aa Iyyaasuppe attina, haray itti asaynne attibeena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi hessaththo haniday GODAY kase isttas, «Istti wurikka bazzo biittan hayqqana!» gida gishshassa; gido attiin Yoofine naa Kaalebeynne Nawe naa Iyaasoy attaafe ubbayka hayqqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ሄሳ ሃኒዳይ ጎዳይ ካሴ ኢስታስ፥ «ኢስቲ ዉሪካ ባዞ ቢታን ሃይቃና!» ጊዳ ጊሻሳ፤ ጊዶ ኣቲን ዮፊኔ ና ካሌቤይኔ ናዌ ና ኢያሶይ ኣታፌ ኡባይካ ሃይቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀ እስራኤለታባ፥ “ኤንቲ ኡባይ መላ ቢታን ሀይቃና” ያግድ ኦድዳ ግሾ፥ ዮፎና ናኣ ካለባፐነ ናወ ናኣ እያሱፐ አትሽን፥ ሀር እስ አስካ አትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ha Isra7eeletaba, “Enti ubbay mela biittan hayqana” yaagidi odida gisho, Yoofona na7aa Kaalebapenne Nawe na7aa Iyyasupe attishin, hari issi asika attibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምክንያቱም በርግጥ በምድረ በዳ እንደሚሞቱ ያን ጊዜ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነግሯቸው ነበር፤ ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በስተቀር ከእነርሱ የተረፈ ማንም ሰው አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም የሆነው “ሁሉም በምድረ በዳ ይሞታሉ!” ብሎ እግዚአብሔር ተናግሮ ስለ ነበር ነው፤ ስለዚህም ከየፉኔ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር ሁሉም ሞተዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብዛዕባኣቶም “ርግፅ ኣብ ምድረ በዳ ኽሞቱ እዮም” ኢሉ ስለ ዝነበረ፥ ካብኣቶም፥ ብዘይ ካሌብ ወዲ ዮፎኒን ኢያሱ ወዲ ነዌን፥ ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብዛዕባኦም ርብጽ በረኻ ኺሞቱ እዮም፡ ኢሉ ነበረ እሞ፡ ካባታቶም ብጀካ ካሌብ ወዲ የፋኔን እያሱ ወዲ ነዌን፡ ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |