Numbers 26:64 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብኣቶም ግና ሙሴን ካህን ኣሮንን ኣብ በረኻ ሲና ንደቂ እስራኤል ኪቘጽሩ ኸለዉ ዝቘጸርዎ ሓደ እኳ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ሙሴና ካህኑ አሮን በሲና ምድረ በዳ የእስራኤልን ልጆች በቈጠሩአቸው ጊዜ ከነበሩት ከእነዚያ መካከል አንድም ሰው አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ሙሴና ካህኑ አሮን በሲና ምድረ በዳ የእስራኤልን ልጆች በቈጠሩአቸው ጊዜ ከነበሩት ከእነዚያ መካከል አንድም ሰው አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ሙሴና ካህኑ አሮን በሲና ምድረ በዳ የእስራኤልን ልጆች በቈጠሩአቸው ጊዜ ከነበሩት ከእነዚያ መካከል አንድም ሰው አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴነ ቄሲ አሮን ካሰ ሲና መላ ቢታን እስራኤላቱዋ ፓይዴዳ ዎደ፥ ፓይደቴዳ አሳፐ ሀራይ አቶ መጽ እት አሳይነ አትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Musenne k'eesii Aarooni kase Siinaa mela biittaan Israa'eelatuwaa paydeedda wode, paydeteedda asaappe haray atto mes's'i itti asaynne attibeena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aarooney koyro Siina bazzon deraa qoodida wode qoodettida attumasaappe shemppora paxa attiday baawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይኔ ኣሮኔይ ኮይሮ ሲና ባዞን ዴራ ቆዲዳ ዎዴ ቆዴቲዳ ኣቱማሳፔ ሼምፖራ ፓጻ ኣቲዳይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ ካህነይ አሮን ኮይሮ ሲና መላ ቢታን እስራኤለ ታይብዳ ዎደ ታይበትዳ አሳፐ መፅ እስ አስካ አትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne kahiney Aaroni koyro Siina mela biittan Isra7eele taybida wode taybetida asaape mexi issi asika attibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና ካህኑ አሮን በሲና ምድረ በዳ እስራኤላውያንን በቈጠሩ ጊዜ ከእነዚህ ከተቈጠሩት መካከል አንዳቸውም አልነበሩም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሲና በረሓ በመጀመሪያው የሕዝብ ቈጠራ ጊዜ ሙሴና አሮን ከመዘገቡአቸው ወንዶች አንድም ተርፎ የቀረ አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቶም ሙሴን ካህን ኣሮንን ኣብ ምድረ በዳ ሲና ቕድም ዝቘፀርዎም ደቂ እስራኤል ግና ሓደ እኳ ኣብ ማእኸል እዚኣቶም ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም ሙሴን ካህን ኣሮንን ኣብ በረኻ ሲና ዝቖጸርዎም ዙጸራት ደቂ እስራኤል ግና ሓደ እኳ ኣብ ማእከል እዚኣቶም ኣይነበረን። |