Numbers 26:62 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቍጽሮም ድማ ዕስራን ሰለስተን ሽሕ፡ ኵሎም ደቂ ተባዕትዮ ካብ ወዲ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ። ካብ ደቂ እስራኤል ርስቲ ስለ ዘይተዋህቦም፡ ኣብ ደቂ እስራኤል ኣይተቘጽሩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ንድ ወርም ጀምሮ ከዚ​ያም በላይ ያሉ ወን​ዶች ሁሉ ከእ​ነ​ርሱ የተ​ቈ​ጠሩ ሃያ ሦስት ሺህ ነበሩ። ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች መካ​ከል ርስት አል​ተ​ሰ​ጣ​ቸ​ው​ምና ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ጋር አል​ተ​ቈ​ጠ​ሩም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአንድ ወርም ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉ ወንዶች ሁሉ ከእነርሱ የተቈጠሩ ሀያ ሦስት ሺህ ነበሩ። ከእስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አልተሰጣቸውምና ከእስራኤል ልጆች ጋር አልተቈጠሩም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዕድሜአቸው አንድ ወር የሞላቸውና ከዚያም በላይ ያሉት ወንዶች ሁሉ ከእነርሱ የተቈጠሩ ሀያ ሦስት ሺህ ነበሩ። ከእስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አልተሰጣቸውምና ከእስራኤል ልጆች ጋር አልተቈጠሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የለቶደፐ እት አግናነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ ፓይደቴዳ አቱማ ሌዋቱ ኡባና ላታማነ ሄዙ ሻአ። እስራኤላቱዋ ግዱዋን ኡንቱንቶ ላትያ ቢታይ እመትቤና ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እስራኤላቱዋና ፓይደትበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yelettoodeppe itti aginanne hewaappe bollana de'iyaa paydeteedda attuma Leewatuu ubbaanna laatamanne heezzu sha"a. Israa'eelatuwaa gidduwaan unttunttoo laattiyaa biittay imettibeenna diraw, unttunttu Israa'eelatuwaana paydettibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas layththay issi aginanne izappe bollara gidida Lewe zarkkefe addeta qooday 23,000 gidides; heytikka hankko Isra7eele asaappe dumma mazgaban xaafetti uttida; gaasoykka isttas Isra7eele deren xinxxos gidiza aykko gadey imettonttayssasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ላይይ ኢሲ ኣጊናኔ ኢዛፔ ቦላራ ጊዲዳ ሌዌ ዛርኬፌ ኣዴታ ቆዳይ 23,000 ጊዲዴስ፤ ሄይቲካ ሃንኮ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ዱማ ማዝጋባን ጻፌቲ ኡቲዳ፤ ጋሶይካ ኢስታስ ኢስራኤሌ ዴሬን ጺንጾስ ጊዲዛ ኣይኮ ጋዴይ ኢሜቶንታይሳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይ እስ አጌናነ እያፐ ቦላ ግድዳ ሌወ አደ ናይታ ታይቦይ ላታማነ ሄ ሙኩላ። እስራኤለ አሳ ግዶን ኤንታዉ ላታ ቢት እመትቦና ግሾ ኤንቲ እስራኤለታራ ታይበትቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laythi issi ageenanne iyape bolla gidida Leewe adde nayta tayboy laatamanne heedzu mukula. Isra7eele asaa giddon entaw laata biitti imetiboonna gisho enti Isra7eeletara taybetibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ወርና ከዚያ በላይ የሆናቸው ሌዋውያን ወንዶች ሁሉ ተቈጥረው ሃያ ሦስት ሺሕ ሆኑ፤ እነርሱም ከሌሎቹ እስራኤላውያን ጋር ርስት ተካፋዮች ስላልነበሩ አብረዋቸው አልተቈጠሩም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕድሜአቸው አንድ ወርና ከዚያም በላይ የሆነ የወንዶች ሌዋውያን ጠቅላላ ቊጥር ኻያ ሦስት ሺህ ሆነ፤ እነርሱም ከሌሎቹ እስራኤላውያን ተለይተው ተመዘገቡ፤ ይህም የሆነበት ምክንያት በእስራኤል ምድር ምንም ዐይነት የርስት ድርሻ ስላልተሰጣቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዝተቘፀሩ ደቂ ተባዕትዮ ዝኾኑ፥ ካብ ወዲ ወርሒ ንላዕሊ ዕስራን ሰለስተን ሽሕ ኮኑ። ምስ ደቂ እስራኤል ርስቲ ስለ ዘይተውሃቦም ምስ ደቂ እስራኤል ኣይተቘፀሩን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ቁጽራቶም ተባዕትዮ ዘበሉ ኸአ፡ ካብ ወርሒ ንላዕሊ ዕስራን ሰለስተን ሽሕ ኮኑ። ብሳቶም ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ርስቲ ኣይተዋህቦምን እሞ፡ ስለዚ ምስ ደቂ እስራኤል ኣይተቖጽሩን።