Numbers 26:59 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስም ሰበይቲ ዓምራም ድማ ዮጌቤድ፡ ጓል ሌዊ፡ ኣዲኣ ንሌዊ ኣብ ግብጺ ወለደት። ንኣምራም ኣሮንን ንሙሴን ንሚርያም ሓብቶምን ድማ ወለደት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቆሬ ወገን፥ የቀ​ዓት ወገን። ቀዓ​ትም እን​በ​ረ​ምን ወለደ። በግ​ብፅ ሀገር እነ​ዚ​ህን ሌዋ​ው​ያ​ንን የወ​ለ​ደ​ቻ​ቸው የሌዊ ልጅ የእ​ን​በ​ረም ሚስት ስም ዮካ​ብድ ነበረ። ለእ​ን​በ​ረ​ምም አሮ​ን​ንና ሙሴን እኅ​ታ​ቸ​ው​ንም ማር​ያ​ምን ወለ​ደ​ች​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእንበረም ሚስት ስም ዮካብድ ነበረ። እርስዋ በግብፅ ከሌዊ የተወለደች የሌዊ ልጅ ነበረች፤ ለእንበረምም አሮንንና ሙሴን እኅታቸውንም ማርያምን ወለደችለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእንበረም ሚስት ስም ዮካብድ ነበረ። እርሷ በግብጽ ከሌዊ የተወለደች የሌዊ ልጅ ነበረች፤ ለእንበረምም አሮንንና ሙሴን እኅታቸውንም ማርያምን ወለደችለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አምራማ ማቻት ሱንይ ዮከቤዶ፤ አ ግብጼን ሌዊያዉ የለቴዳ ናቶ። እዛ አምራማዉ አሮና፥ ሙሳነ ኡንቱንቱ ምቻቶ ሚርያሞ የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amiraama machchati suntsay Yokebeedo; Aa Gibs'en Leewiyaw yeletteedda naatto. Iza Amiraamaw Aaroona, Musanne unttunttu michchato Miiriyaamo yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amiraamey Gibxen yelettida Lewe nayo Yokaabedo machcho ekkides; izakka Aaroonenne Muse geetettiza nam7u attuma naytanne Maaramo geetettiza issi macca naa yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሚራሜይ ጊብጼን ዬሌቲዳ ሌዌ ናዮ ዮካቤዶ ማቾ ኤኪዴስ፤ ኢዛካ ኣሮኔኔ ሙሴ ጌቴቲዛ ናምኡ ኣቱማ ናይታኔ ማራሞ ጌቴቲዛ ኢሲ ማጫ ና ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አምራማ ማቸ ሱንይ ዮከቤዶ፤ እያ ግብፀን ሌወፐ የለትዳ ሌወ ናአ። እያ አሮና፥ ሙሰነ ኤንታ ምችዉ ማይራሞ የላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amraama mache sunthay Yokebeedo; iya Gibxen Leewepe yeletida Leewe na7a. Iya Aarona, Musenne enta michiw Mayraamo yelasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሚስቱ ዮካብድ ትባል ነበር፤ እርሷም በግብፅ አገር ከሌዋውያን የተወለደች የሌዊ ዘር ነበረች። ከእንበረምም አሮንን፣ ሙሴንና እኅታቸውን ማርያምን ወለደች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዓሞራም በግብጽ የተወለደችውን የሌዊን ሴት ልጅ ዮኬቤድን አግብቶ ነበር፤ እርስዋም አሮንና ሙሴ የተባሉትን ሁለት ወንዶች ልጆችንና ማርያም የተባለችውን አንዲት ሴት ልጅ ወለደችለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስም ሰበይቲ እንበረም ዮካብድ ነበረ። ንሳ ኣብ ግብፂ ዝተወልደት ጓል ሌዊ እያ። ንእንበረም ድማ ኣሮንን ሙሴን ማርያም ሓፍቶምን ወለደትሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ስም ሰበይቲ ኣምራም ድማ ዮካቤድ ነበረ። ንሳ ንሌዊ ኣብ ግብጺ እተወልደትሉ ጓል ሌዊ ኣያ። ንሳ ኸኣ ንኣምራም ኣሮንን ሙሴን ሚርያም ሓብቶምን ወለደትሉ።