Numbers 26:57 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሌዋውያን ከከም ዓሌቶም እተቘጽሩ እዚኣቶም እዮም፡ ካብ ገርሾን ዓሌት ገርሾናውያን። ካብ ቄሃት ዓሌት ቄሃታውያን፤ ካብ መራሪ ዓሌት መራራውያን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሌዊ ልጆች በየወገናቸው የተቈጠሩት እነዚህ ናቸው፤ ከጌድሶን የጌድሶናውያን ወገን፥ ከቀዓት የቀዓታውያን ወገን፥ ከሜራሪ የሜራራውያን ወገን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሌዋውያንም በየወገናቸው የተቈጠሩት እነዚህ ናቸው፤ ከጌድሶን የጌድሶናውያን ወገን፥ ከቀዓት የቀዓታውያን ወገን፥ ከሜራሪ የሜራራውያን ወገን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሌዋውያንም በየወገናቸው የተቈጠሩት እነዚህ ናቸው፤ ከጌድሶን የጌድሶናውያን ወገን፥ ከቀዓት የቀዓታውያን ወገን፥ ከሜራሪ የሜራራውያን ወገን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ያራን ያራን ፓይደቴዳ ሌዋቱ ሀዋንታ: ገርሾና ያራቱዋ፥ ቃሃታ ያራቱዋነ ማራራ ያራቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare yaran yaran paydeteedda Leewatuu hawantta: Gershshoona yaratuwaa, K'ahaata yaratuwaanne Maraara yaratuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe zarkkefe yelettidayti Gershoonenne iza zereththata, Qa7aatenne iza zereththata, Meraarenne iza zereththata, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ዛርኬፌ ዬሌቲዳይቲ ጌርሾኔኔ ኢዛ ዜሬታ፥ ቃኣቴኔ ኢዛ ዜሬታ፥ ሜራሬኔ ኢዛ ዜሬታ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ ዘረን ዘረን ታይበትዳ ሌወ ኮቻት ሀይሳታ፤ ገድሶና ኮቻ፥ ቃሃታ ኮቻነ መራራ ኮቻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta zerthan zerthan taybetida Leewe kochati haysata; Gedisoona kochaa, Qahaata kochaanne Meraara kochaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየጐሣቸው የተቈጠሩት ሌዋውያን እነዚህ ነበሩ፤ በጌድሶን በኩል፣ የጌድሶናውያን ጐሣ፣ በቀዓት በኩል፣ የቀዓታውያን ጐሣ፣ በሜራሪ በኩል፣ የሜራራውያን ጐሣ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሌዋውያን ነገድ ተወላጆች፦ ጌርሾን፥ ቀዓት፥ ሜራሪና የእነርሱ ተወላጆች ናቸው። የእነርሱም ዘሮች ሊብኒ፥ ኬብሮን፥ ማሕሊ፥ ሙሴ፥ ቆሬና የእነርሱ ተወላጆች ናቸው። ቀዓትም አሞራምን ወለደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም በብዓሌቶም ዝተቘፀሩ ሌዋውያን ድማ እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ ካብ ጌድሶን ዓሌት ጌድሶናውያን፥ ካብ ቃዓት ዓሌት ቀዓታውያን፥ ካብ ሜራሪ ዓሌት ሜራራውያን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም በብዓሌቶም እተቖጽሩ ሌዋውያን ድማ እዚኣቶም እዮም፡ ካብ ገርሾን ዓሌት ገርሾናውያን፡ ካብ ቃሃት ዓሌት ቃሃታውያን፡ ካብ መሪር ዓሌት መራራውያን። |