Numbers 26:54 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንብዙሓት ዚዓቢ ርስቲ፡ ንውሑዳት ከኣ ንእሽቶ ርስቲ ኽትህቦም ኢኻ። ንነፍሲ ወከፍ ርስቱ ከከምቶም ብእኡ ዝተቖጽሩ ክወሃቦ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለብዙዎቹ ብዙ ርስትን ትሰጣቸዋለህ፤ ለጥቂቶችም ጥቂት ርስትን ትሰጣቸዋለህ። ለእያንዳንዳቸው እንደ ቍጥራቸው መጠን ርስታቸውን ትሰጣቸዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለብዙዎቹ እንደ ብዛታቸው፥ ለጥቂቶቹም እንደ ጥቂትነታቸው መጠን ርስትን ትሰጣቸዋለህ። ለሁሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን ርስታቸው ይሰጣቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በየወገናቸው ለብዙዎቹ እንደ ብዛታቸው፥ ለጥቂቶቹም እንደ ጥቂትነታቸው መጠን ርስትን ትሰጣቸዋለህ። ለሁሉ እንደ ቁጥራቸው መጠን ርስታቸው ይሰጣቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓይዱዋን ጮራቶ ኡንቱንቱ ጮራተ ኬና፥ ፓይዱዋን ጉቶ ኡንቱንቱ ጉተ ኬና ሻካደ እማ። ኡባይካ ጻፈቴዳ ባረንቱ ፓይዱዋ ኬና ኬና አክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Payduwaan c'oratoo unttunttu c'oratetsaa keenaa, payduwaan guutsatoo unttunttu guutsatetsaa keenaa shaakkaade imma. Ubbaykka s'aafetteedda barenttu payduwaa keenaa keenaa akkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qoodan dariza zarkketas aassa imma; qoodan guuxxizaytas xunththa imma; biitta gishoy asaa qooda corateththaa mala gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆዳን ዳሪዛ ዛርኬታስ ኣሳ ኢማ፤ ቆዳን ጉጺዛይታስ ጹን ኢማ፤ ቢታ ጊሾይ ኣሳ ቆዳ ጮራቴ ማላ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታይቦን ዳረይሳታስ ዳርሳዳ ቃስ ታይቦን ጉፀይሳታስ ጉዳ እማ። ኡባይካ ፃፈትዳ ባንታ ታይቡዋ ኬና ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taybon dareysatas darsada qassi taybon guuxeysatas guuthada imma. Ubbayka xaafetida banta taybuwa keena eko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በርከት ያለ ቍጥር ላለው ጐሣ ሰፋ ያለውን ርስት፣ አነስ ያለ ቍጥር ላለው ጐሣ ደግሞ አነስ ያለውን ስጥ፤ ርስቱንም እያንዳንዱ በዝርዝሩ ላይ በተመለከተው ቍጥር መሠረት ይረከባል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዛት ላለው ነገድ ሰፊ መሬት፥ አነስተኛ ቊጥር ለሆነ ነገድ ጠበብ ያለ መሬት ስጥ፤ የርስቱም ክፍፍል በቈጠራ በተገኘው የሕዝብ ብዛት መሠረት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ብዙሓት ከም ብዝሖም፥ ነቶም ውሑዳት ከዓ ኸም ምውሓዶም ርስቲ ሃቦም፤ ንነፍሲ ወከፍ ከከም ቍፅሩ ርስቱ ይውሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ብዙሓት ርስቲ ኣግፍሓሎም፡ ነቶም ሒደት ከአ ርስቲ ኣንኣሰሎም፡ ንነፍሲ ወከፍ ከም ቁጽሩ ርስቱ ይወሀብ። |