Numbers 26:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ደቂ ብንያም ከከም ዓሌቶም እዮም፡ እቶም እተቘጽሩ ድማ ኣርብዓን ሓሙሽተን ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ የኤ​ፍ​ሬም ልጆች ወገ​ኖች ናቸው፤ ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ቈ​ጠ​ሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አም​ስት መቶ ነበሩ። በየ​ወ​ገ​ና​ቸው የዮ​ሴፍ ልጆች እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በየወገናቸው የብንያም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በየወገናቸው የብንያም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ቢንያማ ዛራቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኡባና 45,600።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu Biiniyaama zaratuwaa; unttunttu ubbaanna 45,600.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame zarkkefe qoodettidayti 45,600 addeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢኒያሜ ዛርኬፌ ቆዴቲዳይቲ 45,600 ኣዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳቲ ብንያመ ኮቻታ፤ ኤንታ ኩመ ታይቦይ 45,600.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysati Biniyaame kochata; enta kumetha tayboy 45,600.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ የብንያም ጐሣዎች ሲሆኑ፣ ከእነዚህም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺሕ ስድስት መቶ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የብንያም ነገድ ተወላጆች እነዚህ ናቸው። ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ብንያም በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም፤ ብድምር ድማ ኣርብዓን ሓሙሽተን ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ብንያም በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም፡ ቁጽራቶም ከአ ኣርብዓን ሓሙሽተን ሽሕን ሹዱሽተ ሚእትን ኮኑ።