Numbers 26:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምር እቲ ህዝቢ ውሰድ፣ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ነቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዝወጹ ደቂ እስራኤልን ዝኣዘዞም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው ከሃያ ዓመት ጀምሮ፥ ከዚ​ያም በላይ ያለ​ውን ሕዝብ ቍጠሩ።” ከግ​ብፅ ምድር የወጡ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሙሴን ከግብፅም ምድር የወጡትን የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዛቸው፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን ሕዝቡን ቍጠሩ ብለው ተናገሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው “ዕድሜው ሀያ ዓመት የሆነውንና ከዚያም በላይ ያለውን ሕዝብ ቁጠሩ።” ከግብጽም ምድር የወጡት የእስራኤል ልጆች እነዚህ ነበሩ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ የለቶደፐ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አሳ ፓይድተ” ያጌድኖ። ግብጼፐ ከሴዳ እስራኤላቱ ሀዋንታ፦
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, yelettoodeppe laatamu laytsanne hewaappe bollana de'iyaa asaa paydite» yaageeddino. Gibs'eppe keseedda Israa'eelatuu hawantta:
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAY Muses azazida mala nam7u tammu layththinne hessafekka bollara diza asaa ubbaa qoodite» gida. Gibxe dereppe kezida Isra7eele asay hayssafe kaallizayta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳይ ሙሴስ ኣዛዚዳ ማላ ናምኡ ታሙ ላይኔ ሄሳፌካ ቦላራ ዲዛ ኣሳ ኡባ ቆዲቴ» ጊዳ። ጊብጼ ዴሬፔ ኬዚዳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ፥ ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ አሳ ታይብዶሶና።” ግብፀፈ ከይዳ እስራኤለ አሳይ ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday Muse kiitidaysada, laythi laatamanne iyape bolla gidida asaa taybidosona.” Gibxefe keyida Isra7eele asay haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ባዘዘው መሠረት ዕድሜያቸው ሃያና ከዚያ በላይ የሆነውን ቍጠሩ።” ከግብፅ የወጡት እስራኤላውያንም እነዚህ ነበሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ኻያና ከኻያ ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸውን ሰዎች ሁሉ ቈጠሩ።” ከግብጽ ምድር የወጡትም እስራኤላውያን እነዚህ ነበሩ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከምቲ እግዚኣብሄር ንኣይን ነቶም ካብ ምድሪ ግብፂ ዝወፁ ደቂ እስራኤልን ዝኣዘዘና፥ ነቶም ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለዉ ቝፀርዎም” ኢሎም ተዛረቡዎም። እቶም ካብ ግብፂ ዝወፁ እስራኤላውያን እዞም ዝስዕቡ እዮም፦
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ነቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ወጹ ደቂ እስራኤልን ዝአዘዞም፡ ነቶም ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለው ቖጽሮም።