Numbers 26:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምር እቲ ህዝቢ ውሰድ፣ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ነቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዝወጹ ደቂ እስራኤልን ዝኣዘዞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ከሃያ ዓመት ጀምሮ፥ ከዚያም በላይ ያለውን ሕዝብ ቍጠሩ።” ከግብፅ ምድር የወጡ የእስራኤልም ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሙሴን ከግብፅም ምድር የወጡትን የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዛቸው፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን ሕዝቡን ቍጠሩ ብለው ተናገሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው “ዕድሜው ሀያ ዓመት የሆነውንና ከዚያም በላይ ያለውን ሕዝብ ቁጠሩ።” ከግብጽም ምድር የወጡት የእስራኤል ልጆች እነዚህ ነበሩ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ የለቶደፐ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አሳ ፓይድተ” ያጌድኖ። ግብጼፐ ከሴዳ እስራኤላቱ ሀዋንታ፦ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, yelettoodeppe laatamu laytsanne hewaappe bollana de'iyaa asaa paydite» yaageeddino. Gibs'eppe keseedda Israa'eelatuu hawantta: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY Muses azazida mala nam7u tammu layththinne hessafekka bollara diza asaa ubbaa qoodite» gida. Gibxe dereppe kezida Isra7eele asay hayssafe kaallizayta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ሙሴስ ኣዛዚዳ ማላ ናምኡ ታሙ ላይኔ ሄሳፌካ ቦላራ ዲዛ ኣሳ ኡባ ቆዲቴ» ጊዳ። ጊብጼ ዴሬፔ ኬዚዳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ፥ ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ አሳ ታይብዶሶና።” ግብፀፈ ከይዳ እስራኤለ አሳይ ሀይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday Muse kiitidaysada, laythi laatamanne iyape bolla gidida asaa taybidosona.” Gibxefe keyida Isra7eele asay haysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ባዘዘው መሠረት ዕድሜያቸው ሃያና ከዚያ በላይ የሆነውን ቍጠሩ።” ከግብፅ የወጡት እስራኤላውያንም እነዚህ ነበሩ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ኻያና ከኻያ ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸውን ሰዎች ሁሉ ቈጠሩ።” ከግብጽ ምድር የወጡትም እስራኤላውያን እነዚህ ነበሩ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ከምቲ እግዚኣብሄር ንኣይን ነቶም ካብ ምድሪ ግብፂ ዝወፁ ደቂ እስራኤልን ዝኣዘዘና፥ ነቶም ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለዉ ቝፀርዎም” ኢሎም ተዛረቡዎም። እቶም ካብ ግብፂ ዝወፁ እስራኤላውያን እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ነቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ወጹ ደቂ እስራኤልን ዝአዘዞም፡ ነቶም ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለው ቖጽሮም። |