Numbers 26:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣቶም ወለዶ ደቂ ኤፍሬም ብመሰረት እቶም እተቘጽሩ፡ ሰላሳን ክልተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እዮም። እዚኣቶም ደቂ ዮሴፍ ከከም ወለዶኦም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኦፌርም ልጅ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ የሰለጰዓድም የሴቶች ልጆቹ ስም መሐላ፥ ኑኃ፥ ሄግላ፥ ሚልካ፥ ቴርሳ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ የኤፍሬም ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ የኤፍሬም ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ኤፍሬማ ዛራቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኡባና 32,500። ዮሴፎ ዛራቱ ባረንቱ ያራን ያራን ሄዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu Efireema zaratuwaa; unttunttu ubbaanna 32,500. Yooseefo zaratuu barenttu yaran yaran hewantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme zarkketappe qoodettidayti 32,500 addeta; Yooseefe zarkkefe ba baggan baggan qoodettidayti haytantta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ዛርኬታፔ ቆዴቲዳይቲ 32,500 ኣዴታ፤ ዮሴፌ ዛርኬፌ ባ ባጋን ባጋን ቆዴቲዳይቲ ሃይታንታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ኤፍሬማ ኮቻታ፤ ኤንታ ኩመ ታይቦይ 32,500. ዮሰፋ ኮቻት ባንታ ኮቻን ኮቻን ሀይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati Efreema kochata; enta kumetha tayboy 32,500. Yoosefa kochati banta kochan kochan haysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ የኤፍሬም ጐሣዎች ሲሆኑ፣ ከእነዚህ የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺሕ አምስት መቶ ነበሩ። እነዚህም በየጐሣቸው የተቈጠሩ የዮሴፍ ዘሮች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ የኤፍሬም ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ተወላጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ኤፍሬም ብድምር ሰላሳን ክልተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ኮኑ። ደቂ ዮሴፍ በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሌታት ደቂ ኤፍሬም ከምቲ እተቖጽርዎ እዚኣቶም እዮም። ሰላሳን ክልተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን። ደቂ ዮሴፍ በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም። |