Numbers 26:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ወለዶ ደቂ ኤፍሬም ብመሰረት እቶም እተቘጽሩ፡ ሰላሳን ክልተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እዮም። እዚኣቶም ደቂ ዮሴፍ ከከም ወለዶኦም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኦ​ፌ​ርም ልጅ ሰለ​ጰ​ዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወን​ዶች ልጆች አል​ነ​በ​ሩ​ትም፤ የሰ​ለ​ጰ​ዓ​ድም የሴ​ቶች ልጆቹ ስም መሐላ፥ ኑኃ፥ ሄግላ፥ ሚልካ፥ ቴርሳ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ የኤፍሬም ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ልጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ የኤፍሬም ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ልጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ኤፍሬማ ዛራቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኡባና 32,500። ዮሴፎ ዛራቱ ባረንቱ ያራን ያራን ሄዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu Efireema zaratuwaa; unttunttu ubbaanna 32,500. Yooseefo zaratuu barenttu yaran yaran hewantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Efreeme zarkketappe qoodettidayti 32,500 addeta; Yooseefe zarkkefe ba baggan baggan qoodettidayti haytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤፍሬሜ ዛርኬታፔ ቆዴቲዳይቲ 32,500 ኣዴታ፤ ዮሴፌ ዛርኬፌ ባ ባጋን ባጋን ቆዴቲዳይቲ ሃይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳቲ ኤፍሬማ ኮቻታ፤ ኤንታ ኩመ ታይቦይ 32,500. ዮሰፋ ኮቻት ባንታ ኮቻን ኮቻን ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysati Efreema kochata; enta kumetha tayboy 32,500. Yoosefa kochati banta kochan kochan haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ የኤፍሬም ጐሣዎች ሲሆኑ፣ ከእነዚህ የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺሕ አምስት መቶ ነበሩ። እነዚህም በየጐሣቸው የተቈጠሩ የዮሴፍ ዘሮች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ የኤፍሬም ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ተወላጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ኤፍሬም ብድምር ሰላሳን ክልተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ኮኑ። ደቂ ዮሴፍ በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ዓሌታት ደቂ ኤፍሬም ከምቲ እተቖጽርዎ እዚኣቶም እዮም። ሰላሳን ክልተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን። ደቂ ዮሴፍ በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም።