Numbers 26:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ይሁዳ ድማ ከከም ዓሌቶም ነበሩ። ካብ ሰላ ዓሌት ሰላናውያን፤ ናይ ፐረስ ስድራቤት ፋርሲታውያን፤ ናይ ሰራክ ዓሌት ሳርጊታውያን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከያሱብ የያሱባውያን ወገን፥ ከሥምራ የሥምራውያን ወገን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ልጆች በየወገናቸው፤ ከሴሎም የሴሎማውያን ወገን፥ ከፋሬስ የፋሬሳውያን ወገን፥ ከዛራ የዛራውያን ወገን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በየወገናቸው የይሁዳም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከሴሎም የሴሎማውያን ወገን፥ ከፋሬስ የፋሬሳውያን ወገን፥ ከዛራ የዛራውያን ወገን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ዛራቱ ባረንቱ ያራን ያራን: ሼላ ያራቱዋ፥ ፓሬሳ ያራቱዋነ ዛራሀ ያራቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa zaratuu barenttu yaran yaran: Sheela yaratuwaa, Paareesa yaratuwaanne Zaraaha yaratuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hankko attida Yuhuda zarkkefe yelettidayti Seloomenne iza zereththata, Paareesenne iza zereththata, Zaraahenne iza zereththata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃንኮ ኣቲዳ ዩሁዳ ዛርኬፌ ዬሌቲዳይቲ ሴሎሜኔ ኢዛ ዜሬታ፥ ፓሬሴኔ ኢዛ ዜሬታ፥ ዛራሄኔ ኢዛ ዜሬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ኮቻት ባንታ ኮቻን ኮቻን፥ ሴላ ኮቻ፥ ፋረሳ ኮቻነ ዛራ ኮቻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kochati banta kochan kochan, Seela kochaa, Faaresa kochaanne Zara kochaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ዘሮች በየጐሣቸው እነዚህ ነበሩ፤ በሴሎም በኩል፣ የሴሎማውያን ጐሣ፤ በፋሬስ በኩል፣ የፋሬሳውያን ጐሣ፤ በዛራ በኩል፣ የዛራውያን ጐሣ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀሩት የይሁዳ ልጆች ሴሎም ፋሬስ ዛራና ተወላጆቻቸው ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ይሁዳ በብዓሌቶም እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ ካብ ዓሌት ሴሎም ሴሎማውያን፥ ካብ ዓሌት ፋሬስ ፋሬሳውያን፥ ካብ ዓሌት ዛራ ዛራውያን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ይሁዳ ኸአ በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም፡ ካብ ሸላ ዓሌት ሸላውያን፡ ካብ ፋሬስ ዓሌት ፋሬሳውያን፡ ካብ ዜራሕ ዓሌት ዜራሓውያን። |