Numbers 26:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምር ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፡ ከከም ዓሌቶም፡ ኣብ እስራኤል ናብ ውግእ ኪኸዱ ዚኽእሉ ዅሎም ውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚ​ያም በላይ ያለ​ውን፥ ከእ​ስ​ራ​ኤል ወደ ሰልፍ የሚ​ወ​ጣ​ውን ሁሉ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ማኅ​በር ሁሉ በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት ቍጠሩ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን፥ በእስራኤል ወደ ሰልፍ የሚወጣውን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ በየአባቶቻቸው ቤት ቍጠሩ ብሎ ተናገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ዕድሜው ሀያ ዓመት የሆነውንና ከዚያም በላይ ያለውን፥ በእስራኤል ወደ ጦርነት የሚወጣውን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ በየአባቶቻቸው ቤት ቁጠሩ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “የለቶደፐ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ እስራኤላቱዋ፥ ኦላዉ ባናዉ ዳንዳይያዋንታ ኡባቱዋ፥ ኡንቱንቱ ጎልያን ጎልያን ፓይድተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Yelettoodeppe laatamu laytsanne hewaappe bollana de'iyaa Israa'eelatuwaa, olaw baanaw danddayiyaawantta ubbatuwaa, unttunttu golliyaan golliyaan paydite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Kumeththa Isra7eele maabaran issaade keeththan keeththan isttas layththi 20 kumidaytanne hessafekka bollara gididi wottadareteththan ooththanaas dandayza attuma nayta ubbaa qoodite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራን ኢሳዴ ኬን ኬን ኢስታስ ላይ 20 ኩሚዳይታኔ ሄሳፌካ ቦላራ ጊዲዲ ዎታዳሬቴን ኦናስ ዳንዳይዛ ኣቱማ ናይታ ኡባ ቆዲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ ግድዳ እስራኤለታ፥ ኦላናዉ ዳንዳኤይሳታ ኡባ፥ ኤንታ ኬን ኬን ታይብተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Laythi laatamanne iyape bolla gidida Isra7eeleta, olanaw danda7eyisata ubbaa, enta keethan keethan taybite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ዕድሜያቸው ሃያ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸውን፣ በእስራኤልም ጦር ሰራዊት ውስጥ ለማገልገል ብቃት ያላቸውን ሁሉ ከመላው የእስራኤል ማኅበረ ሰብ ከየቤተ ሰቡ ቍጠሩ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በመላው የእስራኤል ማኅበር በየቤተሰቡ ዕድሜአቸው ኻያ ዓመት የሞላቸውንና ከዚያም በላይ የሆኑትን፥ ወታደር ሆነው ለማገልገል ብቃት ያላቸውን ወንዶች ልጆች ሁሉ ቊጠሩ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንዅሉ ማሕበር ደቂ እስራኤል፥ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፥ ኵሉ ናብ ውግእ ክወፅእ ዝኽእል በብማይ ቤት ኣቦታቶም ቍፀርዎም ኢሉ ተዛረቦም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ ድሕሪ እዛ መዓት እዚኣ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣልኣዛር ወዲ ኻህን ኣሮንን፡ ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፡ ኣብ እስራኤል ናብ ውግእ ኪወጽእ ዚኽእል ዘበለ በብማይ ቤት ኣቦታቶም ቁጹሩ፡ ኢሉ ተዛረቦም።