Numbers 26:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሓዊ ድማ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ሰብኡት ምስ በልዐ፡ ምድሪ ኣፋ ከፊታ ምስ ቆራ በልዓቶም፡ እቶም ህዝቢ ምስ ሞቱ፡ ንሳቶም ድማ ምልክት ኰኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማኅ​በ​ሩም በሞቱ ጊዜ ምድ​ሪቱ አፍ​ዋን ከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠ​ቻ​ቸው፤ በዚ​ያም ጊዜ እሳ​ቲቱ ሁለት መቶ አም​ሳ​ውን ሰዎች አቃ​ጠ​ለ​ቻ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም ለም​ል​ክት ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያም ወገን በሞተ ጊዜ ምድሪቱ አፍዋን ከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ በዚያም ጊዜ እሳቲቱ ሁለት መቶ አምሳውን ሰዎች አቃጠለቻቸው፤ እነርሱም ለምልክት ሆኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያም ወገን በሞተ ጊዜ፥ እሳቲቱም ሁለት መቶ ኀምሳውን ሰዎች ባቃጠለች ጊዜ ምድሪቱ አፍዋን ከፍታ እነርሱን ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ እነርሱም ለምልክት ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታይ ዶየቲደ፥ ኡንቱንታ ቆራሃና እትፐ ምቴዳ፤ ኡንቱንታ ካልያ ላኡ ጼታነ እሻታሙ አሳ ታማይ ሚና ሀይቄድኖ። ያትና ኡንቱንቱ አሳይ በኢደ ዱጽያ ማላታ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittay dooyettiide, unttuntta K'oraahaana ittippe mitteedda; unttuntta kaalliyaa laa"u s'eetanne ishatamu asaa tamay miina hayk'k'eeddino. Yaatina unttunttu Asay be'iide duus's'iyaa malaataa gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttaka biittaya doyettada Qoorera issi bolla gaththa mittadus; isttika hayqqiin saloppe wodhdhida tamay 250 asaa xuuggides; histtiin istta qaxxayeteththi hara asaas malata gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታካ ቢታያ ዶዬታዳ ቆሬራ ኢሲ ቦላ ጋ ሚታዱስ፤ ኢስቲካ ሃይቂን ሳሎፔ ዎዳ ታማይ 250 ኣሳ ጹጊዴስ፤ ሂስቲን ኢስታ ቃጻዬቴ ሃራ ኣሳስ ማላታ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታይ ዶየትድ ኤንታ ቆረራ እስፈ ምትስ፤ ኤንታ ካልያ 250 አሳ ታም ምን ሀይቅዶሶና። ያትን፥ ሀራት ኤንታ በእድ ናገታና መላ ማላ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biittay dooyetidi enta Qorera issife mittis; enta kaalliya 250 asaa tami min hayqidosona. Yaatin, harati enta be7idi naagetana mela malla gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁለት መቶ አምሳዎቹን ሰዎች እሳት በበላቻቸው ጊዜ የቆሬ ተከታዮች ሲሞቱ እነዚህን ደግሞ ምድር ተከፍታ ከእርሱ ጋር ዋጠቻቸው፤ መቀጣጫም ሆኑ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱንም ምድር ተከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ እነርሱም በሞቱ ጊዜ እሳት ወርዶ ሁለት መቶ ኀምሳውን ሰዎች አቃጠላቸው፤ ለሕዝቡም መቀጣጫ ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዚኣቶም ምድሪ ኣፋ ኸፊታ ወሓጠቶም፤ በቲ ጊዜ እቱይ እታ ሓዊ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ዝበልዐትላ፥ ምስ ቆሬን ሰዓብቱን ሞቱ፤ ንህዝቢ ድማ መርኣያ መቕፃዕቲ ኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ነዚኣቶም በት ነቶም ክልተ ሚእትን ሓምሳን ሰብ ሓዊ ዝበልዓላ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ዝሞተላ፡ ንሳቶም ከአ ንምልክት ዝኾኑላ ጊዜ፡ ምድሪ ኣፋ ኸፊታ ምስ ቆራሕ ወሐጠቶም።