Numbers 26:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሓዊ ድማ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ሰብኡት ምስ በልዐ፡ ምድሪ ኣፋ ከፊታ ምስ ቆራ በልዓቶም፡ እቶም ህዝቢ ምስ ሞቱ፡ ንሳቶም ድማ ምልክት ኰኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማኅበሩም በሞቱ ጊዜ ምድሪቱ አፍዋን ከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ በዚያም ጊዜ እሳቲቱ ሁለት መቶ አምሳውን ሰዎች አቃጠለቻቸው፤ እነርሱም ለምልክት ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያም ወገን በሞተ ጊዜ ምድሪቱ አፍዋን ከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ በዚያም ጊዜ እሳቲቱ ሁለት መቶ አምሳውን ሰዎች አቃጠለቻቸው፤ እነርሱም ለምልክት ሆኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያም ወገን በሞተ ጊዜ፥ እሳቲቱም ሁለት መቶ ኀምሳውን ሰዎች ባቃጠለች ጊዜ ምድሪቱ አፍዋን ከፍታ እነርሱን ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ እነርሱም ለምልክት ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታይ ዶየቲደ፥ ኡንቱንታ ቆራሃና እትፐ ምቴዳ፤ ኡንቱንታ ካልያ ላኡ ጼታነ እሻታሙ አሳ ታማይ ሚና ሀይቄድኖ። ያትና ኡንቱንቱ አሳይ በኢደ ዱጽያ ማላታ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittay dooyettiide, unttuntta K'oraahaana ittippe mitteedda; unttuntta kaalliyaa laa"u s'eetanne ishatamu asaa tamay miina hayk'k'eeddino. Yaatina unttunttu Asay be'iide duus's'iyaa malaataa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttaka biittaya doyettada Qoorera issi bolla gaththa mittadus; isttika hayqqiin saloppe wodhdhida tamay 250 asaa xuuggides; histtiin istta qaxxayeteththi hara asaas malata gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታካ ቢታያ ዶዬታዳ ቆሬራ ኢሲ ቦላ ጋ ሚታዱስ፤ ኢስቲካ ሃይቂን ሳሎፔ ዎዳ ታማይ 250 ኣሳ ጹጊዴስ፤ ሂስቲን ኢስታ ቃጻዬቴ ሃራ ኣሳስ ማላታ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታይ ዶየትድ ኤንታ ቆረራ እስፈ ምትስ፤ ኤንታ ካልያ 250 አሳ ታም ምን ሀይቅዶሶና። ያትን፥ ሀራት ኤንታ በእድ ናገታና መላ ማላ ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biittay dooyetidi enta Qorera issife mittis; enta kaalliya 250 asaa tami min hayqidosona. Yaatin, harati enta be7idi naagetana mela malla gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለት መቶ አምሳዎቹን ሰዎች እሳት በበላቻቸው ጊዜ የቆሬ ተከታዮች ሲሞቱ እነዚህን ደግሞ ምድር ተከፍታ ከእርሱ ጋር ዋጠቻቸው፤ መቀጣጫም ሆኑ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንም ምድር ተከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ እነርሱም በሞቱ ጊዜ እሳት ወርዶ ሁለት መቶ ኀምሳውን ሰዎች አቃጠላቸው፤ ለሕዝቡም መቀጣጫ ሆኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዚኣቶም ምድሪ ኣፋ ኸፊታ ወሓጠቶም፤ በቲ ጊዜ እቱይ እታ ሓዊ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ዝበልዐትላ፥ ምስ ቆሬን ሰዓብቱን ሞቱ፤ ንህዝቢ ድማ መርኣያ መቕፃዕቲ ኾኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚኣቶም በት ነቶም ክልተ ሚእትን ሓምሳን ሰብ ሓዊ ዝበልዓላ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ዝሞተላ፡ ንሳቶም ከአ ንምልክት ዝኾኑላ ጊዜ፡ ምድሪ ኣፋ ኸፊታ ምስ ቆራሕ ወሐጠቶም። |