Numbers 25:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ደድሕሪ እቲ ብዓል እስራኤል ናብ ድንኳን ኣትዩ ንኽልቲኦም፡ ንሰብ እስራኤልን ነታ ሰበይትን ብኸብዳ ደፍኦም። በዚ ድማ መዓት ደቂ እስራኤል ተገላጊሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያንም የእስራኤልን ሰው ተከትሎ ወደ ድንኳኑ ገባ። ሁለቱንም እስራኤላዊውን ሰውና ምድያማዊቱን ሴት ሆዳቸውን ወጋቸው፤ ከእስራኤልም ልጆች መቅሠፍቱ ተወገደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያንንም የእስራኤልን ሰው ተከትሎ ወደ ድንኳኑ ገባ። እስራኤላዊውንም ሰውና ሴቲቱን ሁለቱን ሆዳቸውን ወጋቸው። ከእስራኤልም ልጆች መቅሠፍቱ ተከለከለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያንንም የእስራኤልን ሰው ተከትሎ ወደ ድንኳኑ ገባ። እስራኤላዊውንም ሰውና ሴቲቱን ሁለቱንም ሆዳቸውን ወጋቸው። ከእስራኤልም ልጆች መቅሠፍቱ ተከለከለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ እስራኤልያ ብታንያ ካሊደ፥ ዱንካንያ ግዶ ገሌዳ። እስራኤልያ ብታንያነ ምሽራቶነ ላኡዋካ ቶራን ጫዲደ፥ ካን ከሴዳ። ሄዋዳን ሀንና፥ ቦሻይ እስራኤላቱዋፐ ቃረቴዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he Israa'eeliyaa bitaniyaa kaalliide, dunkkaaniyaa giddo geleedda. Israa'eeliyaa bitaniyaanne mishiratonne laa"uwaakka tooraan c'addiide, kantsi kesseedda. Hewaadan hanina, boshay Israa'eelatuwaappe k'aaretteedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He addezinne maccassaya izan diza dunkaanen gelides; nam7atakka issi bolla toorara caddi wodhides; histtiin Isra7eele asaa bolla yida boshay simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኣዴዚኔ ማጫሳያ ኢዛን ዲዛ ዱንካኔን ጌሊዴስ፤ ናምኣታካ ኢሲ ቦላ ቶራራ ጫዲ ዎዴስ፤ ሂስቲን ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ዪዳ ቦሻይ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አድያ ካልድ ዱንካንያ ግዶ ገልድ፥ ኡራነ ማጫስዉ ቶራን ጫድድ ካን ከስስ። ሄስ ሀንን እስራኤለታ ዉርስያ ጋዶይ ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele addiya kaallidi dunkaaniya giddo gelidi, uraanne maccasiw tooran caddidi kanthi kessis. Hessi hanin Isra7eeleta wursiya gadoy eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላዊውን ተከትሎ ወደ ድንኳኑ ገባ፤ ጦሩንም ወርውሮ እስራኤላዊውንና ሴቲቱን አጣምሮ ወጋቸው። ከዚያም በእስራኤላውያን ላይ የወረደው መቅሠፍት ተከለከለ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰውየውና ሴቲቱ ወዳሉበት ድንኳን ገባ፤ ሁለቱንም በአንድነት በጦር ወግቶ ገደላቸው፤ በዚህም ዐይነት እስራኤላውያንን በማጥፋት ላይ የነበረው መቅሠፍት ቆመ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደድሕሪ እቲ እስራኤላዊ ሰብኣይ ስዒቡ ናብታ ድንኳን ኣተወ፤ ነቲ እስራኤላዊ ሰብኣይን ነታ ሰበይትን ከዓ ንኽልቲኦም ከብዶም ወግኦም። እቲ መዓት ድማ ኻብ ደቂ እስራኤል ተወገደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደድሕሪ እቲ እስራኤላዊ ሰብኣይን ነታ ሰበይትን ከአ ረቃቒቶኣ ንኽልቲኦም ወጋኦም። ኣቲ መዓት ድማ ካብ ደቂ እስራኣኤል ዛረየ። |