Numbers 25:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ሓደ ኻብ ደቂ እስራኤል መጺኡ፡ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ ዅሉ እቲ ኣብ ቅድሚ መእተዊ ድንኳን እስራኤል ዝበኸየ ህዝቢ እስራኤልን ንሓንቲ ሚድያናዊት ሰበይቲ ናብ ኣሕዋቱ ኣምጽኣ። ጉባኤ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ሆም፥ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች አንዱ መጥቶ በሙ​ሴና በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ፊት ወን​ድ​ሙን ወደ ምድ​ያ​ማ​ዊት ሴት ወሰ​ደው፤ እነ​ር​ሱም በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ዳጃፍ ያለ​ቅሱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆም፥ ከእስራኤል ልጆች አንዱ መጥቶ በሙሴና በእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ፊት ምድያማዊቱን አንዲቱን ሴት ወደ ወንድሞቹ አመጣት፤ እነርሱም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ያለቅሱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆም፥ ከእስራኤል ልጆች አንዱ መጥቶ ሙሴና የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ እያለቀሱ ሳሉ በእነርሱ ፊት ምድያማዊት የሆነችን አንዲት ሴት ወደ ወንድሞቹ አመጣት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴነ እስራኤልያ ማባራይ ኡባይ ጋከትያ ዱንካንያ ፐንግያን ዬክሽን፥ እስራኤላቱዋፐ እቱ ምድያማ ቢታ ምሽራቶ ኡንቱንቱ ስንና አደ፥ ባረ ጎልያ አሳኮ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musenne Israa'eeliyaa maabaray ubbay Gaketiyaa Dunkkaaniyaa penggiyaan yeekkishin, Israa'eelatuwaappe ittuu Midiyaama biittaa mishirato unttunttu sintsanna aatsiide, bare golliyaa asaakko aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museynne kumeththa maabaray Gaytoteththa Dunkaane pengen shiiqidi yeekkishin Isra7eele asaa garsafe issaadey issi Midiyaame maccassayo ekkidi deraa sinththara aadhdhi gede baso asaakko bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይኔ ኩሜ ማባራይ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌን ሺቂዲ ዬኪሺን ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ኢሳዴይ ኢሲ ሚዲያሜ ማጫሳዮ ኤኪዲ ዴራ ሲንራ ኣ ጌዴ ባሶ ኣሳኮ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ ማባራይ ኡባይ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ዬክሽን፥ እስራኤለታፐ እሶይ ምድያመ ማጫስዉ ኤንታ ስንራ አድ፥ ባ ኬ አሳኮ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne maabaray ubbay geeshsha dunkaaniya pengen yeekishin, Isra7eeletape issoy Midiyaame maccasiw enta sinthara aathidi, ba keetha asaako ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ሙሴና መላው የእስራኤል ማኅበር በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ እያለቀሱ ሳለ፣ አንድ እስራኤላዊ እነርሱ እያዩት አንዲት ምድያማዊት ሴት ይዞ ወደ ቤተ ሰቡ መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴና መላው ማኅበር በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ተገኝተው በሚያለቅሱበት ጊዜ ከእስራኤላውያን አንዱ አንዲት ምድያማዊት ሴት ይዞ በእነርሱ ፊት በማለፍ ወደ ቤተሰቡ አቀረባት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኸዓ ሙሴን ኵሎም ደቂ እስራኤልን ኣብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ደው ኢሎም እናበኸዩ እንተለዉ፥ ካብ ደቂ እስራኤል ሓደ ሰብኣይ ኣብ ቅድሚኣቶም ሓንቲ ምድያማዊት ሰበይቲ ናብ ኣሕዋቱ ኣምፅኣ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸአ፡ ካብ ደቂ እስራኤል ሓደ ሰብኣይ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ ኹሉ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን፡ ንሳቶም ኣብ ኣፍ ድንኳን ምርኻብ ደው ኢሎም ኪበኽዩ ኸለው፡ ሓንቲ ሚድያናዊት ሰበይቲ ናብ ኣሕዋቱ ኣምጽኤ።