Numbers 25:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ በሎ፦ ቍጥዓ እግዚኣብሄር እስራኤል ምእንቲ ኺምለስ፡ ንዅሎም ርእሲ እቲ ህዝቢ ወሲድካ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኣብ ጸሓይ ኣንጠልጠሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስላፈረሱ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐይ ፊት ቅጣቸው። የእግዚአብሔርም ቍጣ ከእስራኤል ይርቃል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። የእግዚአብሔር የቍጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐዩ ፊት ወደ እግዚአብሔር ስቀላቸው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የጌታ የቁጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐይ ላይ በጌታ ፊት ስቀላቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና መና ጎዳይ ሙሳ፥ “መና ጎዳ ሀንቁ እስራኤልያፐ ዎራ ስማና ማላ፥ ሀ አሳ ካለያዋንታ ኡባ አፋደ፥ ሴታ ጋላስ መና ጎዳ ስንን ካቃ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Med'inaa Goday Musa, «Med'inaa Godaa hank'k'uu Israa'eeliyaappe wora simmana mala, ha asaa kaaletsiyaawantta ubbaa afaade, seeta gallassi Med'inaa Godaa sintsan kak'k'a» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Isra7eele asaa bolla eexxida ta hanqoy dochchana mala Isra7eele asaa kaaleththizayta ubbaa ekkada seeta gallas suulliza awan derezi be7ishin kaqqa wodha» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኤጺዳ ታ ሃንቆይ ዶቻና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይታ ኡባ ኤካዳ ሴታ ጋላስ ሱሊዛ ኣዋን ዴሬዚ ቤኢሺን ካቃ ዎ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ጎዳ ሀንቆይ እስራኤለፐ ስማና መላ ካለያ አሳ ኡባ ኤፋዳ ሴታ ጋላስ ጎዳ ስንን ካቃ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Goday Museko, “Godaa hanqoy Isra7eelepe simmana mela kaalethiya asa ubbaa efada seeta gallas Godaa sinthan kaqa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “አስፈሪው የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣ ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ ግደልና በጠራራ ፀሓይ ላይ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ስቀላቸው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በእስራኤል ላይ የነደደው ቊጣዬ ይበርድ ዘንድ የእስራኤልን መሪዎች ሁሉ ወስደህ በጠራራ ፀሐይ በሕዝብ ፊት ግደላቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “እቲ ነዳዲ ቝጥዓ እግዚኣብሄር፥ ካብ እስራኤል ምእንቲ ኽምለስስ፥ ንዅሎም ኣሕሉቕ ህዝቢ ወሲድካ፥ ኣብ ቅድሚ ፀሓይ ንእግዚኣብሄር ስቐሎም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንፈራዶ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ነቶም ምስ በዓልጴዖር ዝሓበሩ ሰብ ይቕተል፡ በሎም። |