Numbers 25:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ በሎ፦ ቍጥዓ እግዚኣብሄር እስራኤል ምእንቲ ኺምለስ፡ ንዅሎም ርእሲ እቲ ህዝቢ ወሲድካ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኣብ ጸሓይ ኣንጠልጠሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ስላ​ፈ​ረሱ የሕ​ዝ​ቡን አለ​ቆች ሁሉ ወስ​ደህ በፀ​ሐይ ፊት ቅጣ​ቸው። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቍጣ ከእ​ስ​ራ​ኤል ይር​ቃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። የእግዚአብሔር የቍጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐዩ ፊት ወደ እግዚአብሔር ስቀላቸው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የጌታ የቁጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐይ ላይ በጌታ ፊት ስቀላቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና መና ጎዳይ ሙሳ፥ “መና ጎዳ ሀንቁ እስራኤልያፐ ዎራ ስማና ማላ፥ ሀ አሳ ካለያዋንታ ኡባ አፋደ፥ ሴታ ጋላስ መና ጎዳ ስንን ካቃ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina Med'inaa Goday Musa, «Med'inaa Godaa hank'k'uu Israa'eeliyaappe wora simmana mala, ha asaa kaaletsiyaawantta ubbaa afaade, seeta gallassi Med'inaa Godaa sintsan kak'k'a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Isra7eele asaa bolla eexxida ta hanqoy dochchana mala Isra7eele asaa kaaleththizayta ubbaa ekkada seeta gallas suulliza awan derezi be7ishin kaqqa wodha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኤጺዳ ታ ሃንቆይ ዶቻና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይታ ኡባ ኤካዳ ሴታ ጋላስ ሱሊዛ ኣዋን ዴሬዚ ቤኢሺን ካቃ ዎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ጎዳ ሀንቆይ እስራኤለፐ ስማና መላ ካለያ አሳ ኡባ ኤፋዳ ሴታ ጋላስ ጎዳ ስንን ካቃ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Goday Museko, “Godaa hanqoy Isra7eelepe simmana mela kaalethiya asa ubbaa efada seeta gallas Godaa sinthan kaqa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “አስፈሪው የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣ ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ ግደልና በጠራራ ፀሓይ ላይ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ስቀላቸው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በእስራኤል ላይ የነደደው ቊጣዬ ይበርድ ዘንድ የእስራኤልን መሪዎች ሁሉ ወስደህ በጠራራ ፀሐይ በሕዝብ ፊት ግደላቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “እቲ ነዳዲ ቝጥዓ እግዚኣብሄር፥ ካብ እስራኤል ምእንቲ ኽምለስስ፥ ንዅሎም ኣሕሉቕ ህዝቢ ወሲድካ፥ ኣብ ቅድሚ ፀሓይ ንእግዚኣብሄር ስቐሎም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንፈራዶ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ነቶም ምስ በዓልጴዖር ዝሓበሩ ሰብ ይቕተል፡ በሎም።