Numbers 25:18 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብጕዳይ ጴዖርን ኣብ ጉዳይ ኮስቢ ጓል ሓደ መስፍን ሚድያን ሓብቶምን ብመዓልቲ መዓት ምእንቲ ጴኦር ስለ እተቐትለት፡ በቲ ዘታለሉኹም ትምኒቶም የሸግሩኹም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ምድ​ያም አለቃ ልጅ ስለ እኅ​ታ​ቸው ስለ ከስቢ በፌ​ጎር ምክ​ን​ያት በሸ​ነ​ገ​ሉ​አ​ችሁ ሽን​ገላ አስ​ጨ​ን​ቀ​ዋ​ች​ኋ​ልና።”
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በፌጎር በመቅሠፍቱ ቀን ስለተገደለችው ስለ ምድያም አለቃ ልጅ ስለ እኅታቸው ስለ ከስቢ በፌጎር ምክንያት በሽንገላቸው ሸንግለዋችኋልና እነርሱን እንደ ጠላቶቻችሁ ቁጠሩአቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ህንተና ፓኦራን ጭሚደ፥ ህንተዉ ሞርከ ግዴድኖ፤ ቃይ ቦሻ ጋላስ ፓኦራን ዎዳ ምሽራት፥ ምድያማቱ ያራ ካፑዋ ናት ኮዝብ ጋሱዋን ኡንቱንቱ ህንተና ሞርኬድኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, unttunttu hinttena Pa'ooran c'immiidde, hinttew morkke gideeddino; k'ay boshaa gallassi Pa'ooran wod'eedda mishiratti, Midiyaamatuu yaraa kaappuwaa naatti Kozibi gaasuwaan unttunttu hinttena morkkeeddino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka istti Pe7ooren intte bolla gene ooththida gishshassinne heen wodhdhida bosha geedon hayqqida istta halaqaa nayo Kozeebi baggara baleththidi intte bolla morkketeththa ooso ooththida gishshassa.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ኢስቲ ፔኦሬን ኢንቴ ቦላ ጌኔ ኦዳ ጊሻሲኔ ሄን ዎዳ ቦሻ ጌዶን ሃይቂዳ ኢስታ ሃላቃ ናዮ ኮዜቢ ባጋራ ባሌዲ ኢንቴ ቦላ ሞርኬቴ ኦሶ ኦዳ ጊሻሳ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ህንተና ሞርክድ ፓኦራን ጭምዶሶና ቃስ ቦሻ ጋላስ ፓኦራን ሀይቅዳ ምድያመታ ኮቻ ሀላቃ ናኤ ኮዝብ ጋሶን ህንተና ሞርክዶሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti hintena morkidi Paa7oran cimmidosona qassi bosha gallas Paa7oran hayqida Midiyaameta kochaa halaqa na7e Kozibi gaason hintena morkidosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይኸውም ፌጎር ላይ በተፈጸመው ድርጊትና በፌጎር ምክንያት በመጣው መቅሠፍት በተገደለችው በምድያማዊው አለቃ ልጅ፣ በእኅታቸው በከስቢ አታልለው የጠላትነት ሥራ ስለ ሠሩባችሁ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም የምታደርጉት እናንተን በፔዖር በማታለል ግፍ ስለ ሠሩባችሁና በፔዖር በወረደው መቅሠፍት ምክንያት በተገደለችው በአለቃቸው ልጅ በኮዝቢ አማካይነት በፈጸሙት ሽንገላ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ፌጎር ጠቢሮሙኹም ነይሮም እዮም እሞ፥ ብምኽንያት ከስቢ ሓፍቶም፥ ጓል ሹም ሚድያም፥ በታ ኣብ ፌጎር መዓት ዝወረደላ መዓልቲ ዝተቐትለትውን፥ ኣታሊሎም ናብ ጭንቂ ኣእትዮሙኹም ነይሮም እዮም እሞ።”
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ብናይ ጴዖር ነገር ዝጠበሩኹም ምጥባሮም፡ ድማ ብነገር ኩዝቢ ሓብቶም፡ ጓል ሹም ሚድያን፡ በታ ብዛዕባ ጴዖር መዓት ዝወረደላ መዓልቲ እተቕትለት፡ ኣጨኒቖምኹም ነይሮም እዮም እሞ፡ ንምድያናውያን ኣጨኒቕዎምን ውቕዕዎምን።