Numbers 25:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እንሆ፡ ናይ ሰላም ኪዳነይ እህቦ ኣለኹ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ አልሁ፦ እነሆ፥ የሰ​ላ​ሜን ቃል ኪዳን እሰ​ጠ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ፥ የሰላሜን ቃል ኪዳን እሰጠዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እንዲህ በል፦ ‘እነሆ፥ የሰላም ቃል ኪዳኔን እሰጠዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ታ ሳሮተ ጫቁዋ አናና ጫቀትያዋ ፒንሃሳዉ ኔን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani ta sarotetsaa c'aak'uwaa aanana c'aak'k'etiyaawaa Piinihaasaw neeni oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gaason tani izas mernaa saroteththa caaqo qaala gelidayssa ne izas yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጋሶን ታኒ ኢዛስ ሜርና ሳሮቴ ጫቆ ቃላ ጌሊዳይሳ ኔ ኢዛስ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ታ ሳሮተ ጫቁዋ እያራ ጫቃናይሳ ፕንሃሳስ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, taani ta sarotetha caaquwa iyara caaqanaysa Pinihaasas oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እነሆ እኔ የሰላም ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር እንደማደርግ ንገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እኔ ከእርሱ ጋር ለዘለዓለም ጸንቶ የሚኖር የሰላም ቃል ኪዳኔን የምሰጠው መሆኔን ንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ በል፤ እንሆ፥ ንእኡ ናይ ሰላም ኪዳነይ እህቦ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ በል እንሆ ንእኡ ናይ ሰላም ኪዳነይ ኣህቦ ኣለኹ።