Numbers 25:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ድማ ኣብ ሺቲም ጸንሐ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ምስ ኣዋልድ ሞኣብ ክምንዝር ጀመረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም በሰ​ጢን አደሩ፤ ሕዝ​ቡም ከሞ​ዓብ ልጆች ጋር አመ​ነ​ዘሩ፤ ረከ​ሱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም በሰጢም ተቀምጦ ሳለ ሕዝቡ ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝር ጀመር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱ ሺጽማ ግያ ሳን ዱንካኔዳ ዎደ፥ አሳይ ሞኣባ ቢታ ማቼቱዋና ሻርሙጹዋ ዶሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuu Shiis'ima giyaa saan dunkkaaneedda wode, Asay Moo'aaba biittaa machchetuwaanna shaarmus'uwaa doommeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Shiixime shoobban diza wode addeti heen diza Mo7aabe dere maccassatara laymatida;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሺጺሜ ሾባን ዲዛ ዎዴ ኣዴቲ ሄን ዲዛ ሞኣቤ ዴሬ ማጫሳታራ ላይማቲዳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሴፅማ ጌተትያ በሳን ዱንካንድ ደእሽን፥ እስራኤለ አደት ሞአበ ማጫታራ ላይማቶ ዶምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Seexima geetetiya bessan dunkaanidi de7ishin, Isra7eele addeti Moo7abe maccatara laymato doomidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን በሰጢም በነበሩበት ጊዜ ወንዶቹ ከሞዓብ ሴቶች ጋር ማመንዘር ጀመሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ በሺጢም ሸለቆ ሰፍሮ በነበረበት ጊዜ ወንዶቹ እዚያ ከነበሩበት ሞአባውያን ሴቶች ጋር አመነዘሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ሰጢም ኣብ ዝበሃል ዓዲ ተቐመጡ። እቶም ህዝቢ ከዓ ምስ ኣዋልድ ሞኣብ ክዝምዉ ጀመሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ድማ ኣብ ሽጢም ተቐመጠ። እቲ ህዝቢ ኸአ ምስ ኣዋልድ ሞኣብ ኪምንዝር ጀመረ።