Numbers 24:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂሱ፡ ከም ኣንበሳን ከም ዓቢ ኣንበሳን ደቀሰ። መን እዩ ኬተንስኦ፧ ዝባርኸኩም ብጹእ እዩ፡ ዝረግመኩም ድማ ርጉም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አር​ፎ​አል፥ እንደ አን​በ​ሳና እንደ አን​በሳ ደቦል ተጋ​ድ​ሞ​አል፤ ማን ያስ​ነ​ሣ​ዋል? የሚ​መ​ር​ቁህ ሁሉ የተ​መ​ረቁ ይሁኑ፤ የሚ​ረ​ግ​ሙ​ህም ሁሉ የተ​ረ​ገሙ ይሁኑ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ አንበሳ ዐርፎ ተኝቶአል፥ እንደ እንስቲቱም አንበሳ ተጋድሞአል፤ ማን ያስነሣዋል? የሚመርቅህ ሁሉ የተመረቀ ይሁን፥ የሚረግምህም ሁሉ የተገመ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ አንበሳ ዐርፎ ተኝቶአል፥ እንደ እንስቲቱም አንበሳ ተጋድሞአል፤ ማን ያስነሣዋል? የሚባርክህ ሁሉ የተባረከ ይሁን፥ የሚረግምህም ሁሉ የተረገመ ይሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ጋሙዋዳን ግሴ። ማጫ ጋማትዳን ኡንቱንታ ደንናዉ ኦን ጻላኔ? ህንተና አንጅያ ኡባይ አንጀቴዳዋ ግዳናዋ፤ ህንተና ሸቂያ ኡባይ ሸቀቴዳዋ ግዳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay gaammuwaadan gisee. Mac'c'a gaammattidan unttuntta dentsanaw ooni s'alanee? Hinttena anjjiyaa ubbay anjjetteedawaa gidanawaa; hinttena shek'k'iyaa ubbay shek'etteeddawaa gidanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi kawoteththay gaammo mala zamadi uttides; macca gaammo malakka zuggi uttides; istti zamadi uttidasohoppe istta denththana dandayzay oonee? Nena anjjizaadey anjjetto; nena qanggizaadeyka qanggetto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ካዎቴይ ጋሞ ማላ ዛማዲ ኡቲዴስ፤ ማጫ ጋሞ ማላካ ዙጊ ኡቲዴስ፤ ኢስቲ ዛማዲ ኡቲዳሶሆፔ ኢስታ ዴንና ዳንዳይዛይ ኦኔ? ኔና ኣንጂዛዴይ ኣንጄቶ፤ ኔና ቃንጊዛዴይካ ቃንጌቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጋሞዳ ዝንእዶሶና፤ ማጫ ጋሞዳ ዛቁልዶሶና፤ ኤንታ ቦሸቻናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ? ኤንታ አንጅያ ኡባይ አንጀታና፤ ኤንታ ባድያ ኡባይ ባደታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti gaammoda zin7idosona; macca gaammoda zaqullidosona; enta boshechanaw danda7ey oonee? Enta anjiya ubbay anjetana; enta baaddiya ubbay baadetana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ አንበሳ አድፍጠዋል፤ እንደ እንስቲቱም አንበሳ አድብተዋል፤ ሊቀሰቅሳቸውስ የሚችል ማን ነው? “የሚባርኩህ ቡሩክ፣ የሚረግሙህም ርጉም ይሁኑ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ ሕዝብ፥ ለመያዝ እንደ ተዘጋጁ ወንድ አንበሳና ሴት አንበሳ አድብቶአል፤ በተኛ ጊዜ ሊያስነሣው የሚደፍር ማነው? የሚመርቅህ የተመረቀ ይሁን፤ የሚረግምህም የተረገመ ይሁን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ኣንበሳ ዓሪፉ ይድቅስ፤ ከም ዋዕሮ ድማ ተገዲሙ፤ ከተስኦ ዝደፍር መን እዩ? ንኣኻ ዝምርቕ ምሩቕ ይኹን፤ ንኣኻ ዝረግም ከዓ ርጉም ይኹን።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸም ኣንበሳ በጥ ኢሉ፡ ከም ዋዕሮ ድማ ደቂሱ ኣሎ፡ መን የተንስኦ፡ ዚምርቐካ ምሩቕ ዚረግመካ ኸአ ርጉም ይኹን።