Numbers 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ካብ ግብጺ ኣውጽኦ። ናይ ዩኒኮርን ሓይሊ ኣለዎ፤ ንጸላእቱ ኣህዛብ ክበልዖም፡ ኣዕጽምቶም ክሰብርን ብፍላጻኡ ክወግኦምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ከግብፅ መርቶ አውጥቶታል፤ አንድ ቀንድ እንዳለው ክብር አለው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፤ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፤ በፍላጾቹም ጠላቱን ይወጋዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ከግብፅ አውጥቶታል፤ ጕልበቱ አንድ ቀንድ እንዳለው ነው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፥ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፥ በፍላጾቹም ይወጋቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ከግብጽ አውጥቶታል፤ ጉልበቱ አንደ ጎሽ ቀንድ ያለ ነው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፥ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፥ በፍላጾቹም ይወጋቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኡንቱንታ ግብጼፐ ከሴዳ፤ እ ምኖ መንዳን ኡንቱንቶ ደኤ። ኡንቱንቱ ሞርከ ካዉተ ምታና፤ ኡንቱንቱ መቀካ ሊቅሳና፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ዎንዳፍያ ዙቢያን ኡንቱንታ ጫዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay unttuntta Gibs'eppe kesseedda; I mino mentsaadan unttunttoo de'ee. Unttunttu morkke kawutetsaa mittana; unttunttu mek'etsaakka liik'issana; unttunttu barenttu wonddaafiyaa zubbiyaan unttuntta c'addana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta Gibxeppe kessida Xoossi isttas menththa mala olettana; istta morkke gidida kawoteththata izi puuzereththi yeggana; izi istta meqeththata liiqisana; istta wondafetakka menththereththi yeggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ጊብጼፔ ኬሲዳ ጾሲ ኢስታስ ሜን ማላ ኦሌታና፤ ኢስታ ሞርኬ ጊዲዳ ካዎቴታ ኢዚ ፑዜሬ ዬጋና፤ ኢዚ ኢስታ ሜቄታ ሊቂሳና፤ ኢስታ ዎንዳፌታካ ሜንሬ ዬጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኤንታ ግብፀፈ ከስስ፤ እ ምኖ መንዳ ኤንታዉ ኦለቴስ። ኤንታ ሞርከታ መንረስ፤ ኤንታ መቀ ጋጬስ፤ ባ ዶንግያን ጫዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay enta Gibxefe kessis; I mino menthada entaw oletees. Enta morketa mentherethees; enta meqethaa gaaccees; ba dongiyan caddees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከግብፅ አወጣቸው፤ ብርታታቸውም እንደ ጐሽ ብርታት ነው፤ ጠላቶች የሆኗቸውን ሕዝብ ያነክታሉ፤ ዐጥንቶቻቸውን ያደቅቃሉ፤ በፍላጾቻቸው ይወጓቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከግብጽ ያወጣቸው እግዚአብሔር ለእነርሱ እንደ ጐሽ ይዋጋላቸዋል፤ ጠላቶቻቸው የሆኑትን ሕዝቦች ይቦጫጭቅላቸዋል፤ አጥንቶቻቸውን ያደቃል፤ ቀስቶቻቸውንም ይሰባብራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ ኣውፅኦ፤ ሓይሉ ኸም ናይ በዓል ሓደ ቀርኒ ሓርሽ እዩ፤ ነቶም ዝፃረርዎ ኣህዛብ ክበልዖም እዩ፤ ነዕፅምቶምውን ክሰባብሮ እዩ፤ ብፍላፃታቱውን ክወግኦም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ካብ ግብጺ ኣውጽኦ፡ ሓይሊ ኸም ናይ ርኤም ዝበለ ኣለዎ፡ ነቶም ዝጻረርዎ ህዝብታት ኪበልዖም እዩ፡ ኣዕጽምቶም ከአ ኪሰባብር እዩ፡ ብመንትጉውን ኪውግኦም እዩ። |