Numbers 24:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ካብ ግብጺ ኣውጽኦ። ናይ ዩኒኮርን ሓይሊ ኣለዎ፤ ንጸላእቱ ኣህዛብ ክበልዖም፡ ኣዕጽምቶም ክሰብርን ብፍላጻኡ ክወግኦምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከግ​ብፅ መርቶ አው​ጥ​ቶ​ታል፤ አንድ ቀንድ እን​ዳ​ለው ክብር አለው፤ ጠላ​ቶ​ቹን አሕ​ዛ​ብን ይበ​ላል፤ አጥ​ን​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ይሰ​ባ​ብ​ራል፤ በፍ​ላ​ጾ​ቹም ጠላ​ቱን ይወ​ጋ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ከግብፅ አውጥቶታል፤ ጕልበቱ አንድ ቀንድ እንዳለው ነው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፥ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፥ በፍላጾቹም ይወጋቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ከግብጽ አውጥቶታል፤ ጉልበቱ አንደ ጎሽ ቀንድ ያለ ነው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፥ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፥ በፍላጾቹም ይወጋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ኡንቱንታ ግብጼፐ ከሴዳ፤ እ ምኖ መንዳን ኡንቱንቶ ደኤ። ኡንቱንቱ ሞርከ ካዉተ ምታና፤ ኡንቱንቱ መቀካ ሊቅሳና፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ዎንዳፍያ ዙቢያን ኡንቱንታ ጫዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay unttuntta Gibs'eppe kesseedda; I mino mentsaadan unttunttoo de'ee. Unttunttu morkke kawutetsaa mittana; unttunttu mek'etsaakka liik'issana; unttunttu barenttu wonddaafiyaa zubbiyaan unttuntta c'addana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta Gibxeppe kessida Xoossi isttas menththa mala olettana; istta morkke gidida kawoteththata izi puuzereththi yeggana; izi istta meqeththata liiqisana; istta wondafetakka menththereththi yeggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ጊብጼፔ ኬሲዳ ጾሲ ኢስታስ ሜን ማላ ኦሌታና፤ ኢስታ ሞርኬ ጊዲዳ ካዎቴታ ኢዚ ፑዜሬ ዬጋና፤ ኢዚ ኢስታ ሜቄታ ሊቂሳና፤ ኢስታ ዎንዳፌታካ ሜንሬ ዬጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ኤንታ ግብፀፈ ከስስ፤ እ ምኖ መንዳ ኤንታዉ ኦለቴስ። ኤንታ ሞርከታ መንረስ፤ ኤንታ መቀ ጋጬስ፤ ባ ዶንግያን ጫዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay enta Gibxefe kessis; I mino menthada entaw oletees. Enta morketa mentherethees; enta meqethaa gaaccees; ba dongiyan caddees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከግብፅ አወጣቸው፤ ብርታታቸውም እንደ ጐሽ ብርታት ነው፤ ጠላቶች የሆኗቸውን ሕዝብ ያነክታሉ፤ ዐጥንቶቻቸውን ያደቅቃሉ፤ በፍላጾቻቸው ይወጓቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከግብጽ ያወጣቸው እግዚአብሔር ለእነርሱ እንደ ጐሽ ይዋጋላቸዋል፤ ጠላቶቻቸው የሆኑትን ሕዝቦች ይቦጫጭቅላቸዋል፤ አጥንቶቻቸውን ያደቃል፤ ቀስቶቻቸውንም ይሰባብራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ ኣውፅኦ፤ ሓይሉ ኸም ናይ በዓል ሓደ ቀርኒ ሓርሽ እዩ፤ ነቶም ዝፃረርዎ ኣህዛብ ክበልዖም እዩ፤ ነዕፅምቶምውን ክሰባብሮ እዩ፤ ብፍላፃታቱውን ክወግኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ካብ ግብጺ ኣውጽኦ፡ ሓይሊ ኸም ናይ ርኤም ዝበለ ኣለዎ፡ ነቶም ዝጻረርዎ ህዝብታት ኪበልዖም እዩ፡ ኣዕጽምቶም ከአ ኪሰባብር እዩ፡ ብመንትጉውን ኪውግኦም እዩ።