Numbers 24:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ጐላጉል፡ ከም ኣታኽልቲ ኣብ ጥቓ ርባ፡ ከም ኣእዋም ዓሎ፡ ከም ኣእዋም ቄድሮስ ኣብ ጥቓ ማያት ተዘርጊሑ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደሚጋርዱ ዛፎች፥ በወንዝ ዳር እንዳሉ የተክል ቦታዎች፥ እግዚአብሔር እንደ ተከላቸው ድንኳኖች በውኃም ዳር እንዳሉ ዝግባዎች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ሸለቆች፥ በወንዝ ዳር እንዳሉ አትክልቶች፥ እግዚአብሔር እንደ ተከለው እሬት በውኃም ዳር እንዳሉ ዝግባዎች ተዘርግተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደፊትም ተዘርግቶ እንዳለው ሸለቆች፥ በወንዝ ዳር እንዳሉ አትክልቶች፥ ጌታ እንደ ተከለው ዓልሙን በውኃም ዳር እንዳሉ ዝግባዎች ተዘርግተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ምጨቴዳ ዎምባዳን፥ ሻፋ ዶናን ደእያ አታክልትያ ሳኣዳን፥ መና ጎዳይ ቶኬዳ ጎዳረ ኡዳንነ ሃ ዶናን ደእያ ዝጋዳን ሀኒኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu mic'etteedda wombbaadan, Shaafaa doonaan de'iyaa ataakilttiyaa sa'aadan, Med'inaa Goday tokkeedda godare uutsaadaaninne haatsaa doonaan de'iyaa zigaadan haniino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika micettida zulleta mala; qasseka shaafa doonan diza atakiltesohota mala; GODAY tokkida godare uuththa mala; woykko shaafa doonan diza Libaanoose ziga mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ሚጬቲዳ ዙሌታ ማላ፤ ቃሴካ ሻፋ ዶናን ዲዛ ኣታኪልቴሶሆታ ማላ፤ ጎዳይ ቶኪዳ ጎዳሬ ኡ ማላ፤ ዎይኮ ሻፋ ዶናን ዲዛ ሊባኖሴ ዚጋ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምጨትዳ ዛንጋራዳ፥ ሻፋ ጋፃን ደእያ አታክልትያ በሳዳ፥ ጎዳይ ቶክዳ ጎዳረ ኡዳ፥ ሃ ጋፃን ደእያ ዝጋ ምዳ ሀኖሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti micetida zangaarada, shaafa gaxan de7iya atakiltiya bessada, Goday tokida godare uuthada, haatha gaxan de7iya ziga mithada hanoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንደ ሸለቆዎች፣ በወንዝ ዳር እንዳሉም የአትክልት ስፍራዎች ተዘርግተዋል፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተተከሉ ሬቶች፣ በውሃም አጠገብ እንዳሉ ዝግባዎች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እንደ ተዘረጉ ሸለቆዎችና፥ በወንዝ ዳር እንደሚገኙ የአትክልት ቦታዎች፥ እግዚአብሔር እንደ ተከለው የሬት ዛፍ ወይም በውሃ ዳር እንደ በቀለ የሊባኖስ ዛፍ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ለሰታት ይዝርግሑ፤ ኣብ ገምገም ሩባ ኸም ዘሎ ኣታኽልቲ፥ እግዚኣብሄር ከም ዝተኸሎ ተኽሊ ዕረታት፥ ኣብ ወሰን ማይ ከም ዘሎ ፅሕድታት ተዘርጊሖም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ለሴታት፡ ኣብ ገምገም ርባ ኸም ዘሎ ኣታኽልቲ፡ እግዚኣብሄር ከም ዝተኸሎ ዕሬታት፡ ኣብ ወሰን ማይ ከም ዝለኦ ጽሕድታት ይዝርግሑ። |