Numbers 24:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ቄናውያን ጠመተ እሞ፡ ምሳሉ ኣልዒሉ፡ መሕደሪኻ ድልዱል እዩ፡ ሰፈርካ ድማ ኣብ ከውሒ ትሃንጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቄኔዎናውያንንም አይቶ በምሳሌ ይናገር ጀመር፤ እንዲህም አለ፦ “ማደሪያህ የጸናች ናት፤ ጎጆህም በአንባ ላይ ተሠርቶአል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቄናውያንንም አይቶ ምሳሌውን ይምስል ጀመር፥ እንዲህም አለ። ማደሪያህ የጸና ነው፥ ጎጆህም በአምባ ላይ ተሠርቶአል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቄናውያንንም አይቶ ምሳሌውን ይምስል ጀመር፥ እንዲህም አለ፦ “ማደሪያህ የጸና ነው፥ ጎጆህም በዐለት ላይ ተሠርቶአል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ባላም ቄና አሳቱዋ በኢደ፥ ባረ ትምቢትያ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴዳ፤ “ህንተ ደእያ ሳአይ ሳሮ ሳ ግዴ፤ ህንተ ጎሊ ዛላ ቦላን ኬጸቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Balaami K'eena asatuwaa be'iide, bare timbbitiyaa hawaadan yaagiide odeedda; «Hintte de'iyaa sa'ay saro saa gidee; hintte gollii zaallaa bollan kees'etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gede Qenaawe dere asaakko simmi xeellidi, «Ne duussasoy ammanettidaso misatikkoka, Ne keeththay zaallafe woocetti keexettidaa gidikkoka, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዴ ቄናዌ ዴሬ ኣሳኮ ሲሚ ጼሊዲ፥ «ኔ ዱሳሶይ ኣማኔቲዳሶ ሚሳቲኮካ፥ ኔ ኬይ ዛላፌ ዎጬቲ ኬጼቲዳ ጊዲኮካ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ባላም ቄና በእድ ሀይሳዳ ያግድ ትንብተ ኦድስ። “ህንተ ደእያ በሳይ ሳሮ በሲ፤ ህንተ ኬይ ዛላ ቦላ ኬፀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Balaami Qeena be7idi haysada yaagidi tinbite odis. “Hinte de7iya bessay saro bessi; hinte keethay zaalla bolla keexetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቄናውያንንም አይቶ ንግሩን እንዲህ ሲል ጀመረ፤ “መኖሪያህ አስተማማኝ ነው፤ ጐጆህም በዐለት ውስጥ ተሠርቷል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ቄናውያን መለስ ብሎ የሚከተለውን የትንቢት ቃል ተናገረ፦ “መኖሪያህ አስተማማኝ ቢመስልና፥ ጎጆህም በተራራው ቋጥኝ ውስጥ ቢሆን፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ቄናውያን እናረአየ ኸዓ ምስላኡ ኽምስል ጀመረ፤ ከምዙይ ድማ በለ፦ “እትነብሩሉ ፅኑዕ እዩ፤ ገዛኻትኩም ከዓ ኣብ ኰዅሒ ተሰሪሑ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኽነሱ፡ ኣሶር ክሳዕ ዚማርኸካ፡ ቃይን ኪዖኑ እዩ። |