Numbers 24:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣማሌቅ ምስ ረኣየ ድማ፡ ምሳሉ ኣልዒሉ ከምዚ በለ፦ ኣማሌክ ካብ ኣህዛብ ቀዳማይ እዩ ነይሩ፤ መወዳእታኡ ግና ንዘለኣለም ኪጠፍእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐማ​ሌ​ቅ​ንም አይቶ በም​ሳሌ ይና​ገር ጀመር፤ እን​ዲ​ህም አለ፦ “ዐማ​ሌቅ የአ​ሕ​ዝብ አለቃ ነበረ፤ ዘራ​ቸ​ውም ይጠ​ፋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አማሌቅንም አይቶ ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ። አማሌቅ የአሕዛብ አለቃ ነበረ፤ ፍጻሜው ግን ወደ ጥፋት ይመጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም አማሌቅን አይቶ ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ፦ “የአሕዛብ መጀመሪያ የሆነ አማሌቅ ነበረ፤ ፍጻሜው ግን ወደ ጥፋት የሚያመራ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ባላም አማሌቃ አሳቱዋ በኢደ፥ ባረ ትምቢትያ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴዳ፤ “ካዉተቱዋ ግዶን አማሌቅ ኮይሮ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዉርሰይ ዮ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Balaami Amaaleek'a asatuwaa be'iide, bare timbbitiyaa hawaadan yaagiide odeedda: «Kawutetsatuwaa giddon Amaaleek'i koyiro; shin unttunttu wurssetsay d'ayo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Balaamey gede Amaaleeqe zaari xeellidi, «Amaaleeqey ubbaafe aadhdhiza wolqqama kawoteth; gido attiin izi wurseththan mernaas dhayana» gi tinbite yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ባላሜይ ጌዴ ኣማሌቄ ዛሪ ጼሊዲ፥ «ኣማሌቄይ ኡባፌ ኣዛ ዎልቃማ ካዎቴ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ዉርሴን ሜርናስ ያና» ጊ ቲንቢቴ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ባላም አማለቃ በእድ ሀይሳዳ ያግድ ትንብተ ኦድስ፤ “አማለቅ ካዎተታ ግዶን ኮይሮ፥ ሽን ኤንታ ዉርሰይ ዮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Balaami Amaaleqa be7idi haysada yaagidi tinbite odis; “Amaaleqi kawotethata giddon koyro, shin enta wursethay dhayo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም በለዓም አማሌቅን አይቶ ንግሩን እንዲህ ሲል ጀመረ፤ “አማሌቅ ከሕዝቦች የመጀመሪያው ነበር፤ በመጨረሻ ግን ይደመሰሳል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ በለዓም ወደ ዐማሌቅ በመመልከት እንዲህ ሲል ይህን የትንቢት ቃል ተናገረ፦ “ዐማሌቅ ከሁሉ የሚበልጥ ኀያል ሕዝብ ነበረ፤ በመጨረሻ ግን እርሱ ራሱ ለዘለዓለም ይጠፋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣማሌቅ እናረአየ ምስላኡ ኽምስል ጀመረ፤ ከምዙይ ድማ በለ፦ “ኣማሌቅ ሓለቓ ኣህዛብ ነበረ፤ መወዳእታኡ ግና ንጥፍኣት እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንኣማሊቕ ርእዩ ድማ ምስላኡ ኣልዒሉ በለ፡ ኣማሊቕ ካብ ህዝብታት ቀዳማይ ኢዩ፡ ቤትካ ኸአ ኣብ ከውሒ ተነቢሩ ኣሎ።