Numbers 24:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣማሌቅ ምስ ረኣየ ድማ፡ ምሳሉ ኣልዒሉ ከምዚ በለ፦ ኣማሌክ ካብ ኣህዛብ ቀዳማይ እዩ ነይሩ፤ መወዳእታኡ ግና ንዘለኣለም ኪጠፍእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐማሌቅንም አይቶ በምሳሌ ይናገር ጀመር፤ እንዲህም አለ፦ “ዐማሌቅ የአሕዝብ አለቃ ነበረ፤ ዘራቸውም ይጠፋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አማሌቅንም አይቶ ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ። አማሌቅ የአሕዛብ አለቃ ነበረ፤ ፍጻሜው ግን ወደ ጥፋት ይመጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም አማሌቅን አይቶ ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ፦ “የአሕዛብ መጀመሪያ የሆነ አማሌቅ ነበረ፤ ፍጻሜው ግን ወደ ጥፋት የሚያመራ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ባላም አማሌቃ አሳቱዋ በኢደ፥ ባረ ትምቢትያ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴዳ፤ “ካዉተቱዋ ግዶን አማሌቅ ኮይሮ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዉርሰይ ዮ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Balaami Amaaleek'a asatuwaa be'iide, bare timbbitiyaa hawaadan yaagiide odeedda: «Kawutetsatuwaa giddon Amaaleek'i koyiro; shin unttunttu wurssetsay d'ayo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Balaamey gede Amaaleeqe zaari xeellidi, «Amaaleeqey ubbaafe aadhdhiza wolqqama kawoteth; gido attiin izi wurseththan mernaas dhayana» gi tinbite yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባላሜይ ጌዴ ኣማሌቄ ዛሪ ጼሊዲ፥ «ኣማሌቄይ ኡባፌ ኣዛ ዎልቃማ ካዎቴ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ዉርሴን ሜርናስ ያና» ጊ ቲንቢቴ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ባላም አማለቃ በእድ ሀይሳዳ ያግድ ትንብተ ኦድስ፤ “አማለቅ ካዎተታ ግዶን ኮይሮ፥ ሽን ኤንታ ዉርሰይ ዮ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Balaami Amaaleqa be7idi haysada yaagidi tinbite odis; “Amaaleqi kawotethata giddon koyro, shin enta wursethay dhayo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በለዓም አማሌቅን አይቶ ንግሩን እንዲህ ሲል ጀመረ፤ “አማሌቅ ከሕዝቦች የመጀመሪያው ነበር፤ በመጨረሻ ግን ይደመሰሳል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ በለዓም ወደ ዐማሌቅ በመመልከት እንዲህ ሲል ይህን የትንቢት ቃል ተናገረ፦ “ዐማሌቅ ከሁሉ የሚበልጥ ኀያል ሕዝብ ነበረ፤ በመጨረሻ ግን እርሱ ራሱ ለዘለዓለም ይጠፋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣማሌቅ እናረአየ ምስላኡ ኽምስል ጀመረ፤ ከምዙይ ድማ በለ፦ “ኣማሌቅ ሓለቓ ኣህዛብ ነበረ፤ መወዳእታኡ ግና ንጥፍኣት እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣማሊቕ ርእዩ ድማ ምስላኡ ኣልዒሉ በለ፡ ኣማሊቕ ካብ ህዝብታት ቀዳማይ ኢዩ፡ ቤትካ ኸአ ኣብ ከውሒ ተነቢሩ ኣሎ። |