Numbers 24:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በላዓም ኣዒንቱ ምስ ኣልዓለ፡ እስራኤል ከም ነገዳቶም ኣብ ድንኳናቱ ኪነብሩ ረኣየ። መንፈስ ኣምላኽ ድማ ኣብ ልዕሊኡ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም ዐይ​ኑን አን​ሥቶ እስ​ራ​ኤል በየ​ነ​ገ​ዳ​ቸው ሲጓዙ አየ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ፈስ በላዩ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በለዓምም ዓይኑን አንሥቶ እስራኤል በየነገዱ ተቀምጦ አየ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በላዩ መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም ዓይኑን አንሥቶ እስራኤል በየነገዱ ተቀምጦ አየ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲዴ ቁ ጊ ጼሊደ፥ እስራኤልያ አሳይ ባረ ዛርያን ዛርያን ዱንካን ኡቴዳዋ በኤዳ፤ ጾሳ አያናይ አ ቦላ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide d'ok'k'u gi s'eelliide, Israa'eeliyaa Asay bare zariyaan zariyaan dunkkaani utteeddawaa be'eedda; S'oossaa Ayyaanay Aa bolla wod'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay ba qommon qommon maarara dunkaani uttidayssa be7ides; Xoossa Ayanay iza bolla wodhdhides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ቆሞን ቆሞን ማራራ ዱንካኒ ኡቲዳይሳ ቤኢዴስ፤ ጾሳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ቁ ግድ ፄልያ ዎደ እስራኤለ አሳይ ባ ኮቻን ኮቻን ዱንካንድ ኡትዳይሳ በእያ ዎደ ፆሳ አያናይ እያ ቦላ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I dhoqu gidi xeelliya wode Isra7eele asay ba kochan kochan dunkaanidi uttidaysa be7iya wode Xoossaa Ayyaanay iya bolla wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በለዓም አሻግሮ ተመልክቶ እስራኤል በየነገድ በየነገዱ ሆኖ መስፈሩን ሲያይ የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) መንፈስ በላዩ መጣበት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ በየነገዳቸው በቅደም ተከተል ተራ ሰፍረው አየ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ ስላደረበት፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል በብነገዶም ሰፊሮም ምስ ረአዮም ድማ መንፈስ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 በላዓም ከአ ዓይኑ ኣልዐለ ንእስራኤል ድማ በብነገዶም ሰፊሮም ረአዮም፡ መንፈስ ኣምላኽ ድማ ናብ ልዕሊኡ መጸ።