Numbers 24:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ፡ እንሆ፡ ናብ ህዝበይ እኸይድ ኣለኹ። ሽዑ ንዓ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ኣብ መወዳእታ መዓልትታት ንህዝብኻ እንታይ ከም ዝገብሮ ከፍልጠካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም፥ እነሆ፥ ወደ ሕዝቤ እሄ​ዳ​ለሁ፤ ና፥ ይህ ሕዝብ በኋ​ለ​ኛው ዘመን በሕ​ዝ​ብህ ላይ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም፥ እነሆ፥ ወደ ሕዝቤ እሄዳለሁ፤ ና፥ ይህ ሕዝብ በኋለኛው ዘመን በሕዝብህ ላይ የሚያደርገውን እነግርሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ አሁን፥ ወደ ሕዝቤ እሄዳለሁ፤ ና፥ ይህ ሕዝብ በሚመጣው ዘመን በሕዝብህ ላይ የሚያደርገውን እነግርሃለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያጊደ፥ “ታን ሀእ ታ አሳኮ ባይ፤ ሽን ኔን ሃያ፤ ሀ አሳይ ዉርሰ ዎድያን ነ አሳ ኦናዋ ታን ነዉ ኦዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaagiide, «Taani ha"i ta asaakko bay; shin neeni haaya; ha Asay wurssetsa wodiyaan ne asaa ootsanawaa taani new odana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wurseththan Balaamey Balaaqes, «Ha7i tani gede ta dere simma bays; gido attiin ta baanaappe kasetada Isra7eele asay ne dere asaa bolla gaththanayssa nees qonccisanaas koyays» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዉርሴን ባላሜይ ባላቄስ፥ «ሃኢ ታኒ ጌዴ ታ ዴሬ ሲማ ባይስ፤ ጊዶ ኣቲን ታ ባናፔ ካሴታዳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኔ ዴሬ ኣሳ ቦላ ጋናይሳ ኔስ ቆንጪሳናስ ኮያይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላም ባላቃኮ፥ “ታኒ ሀእ ታ አሳኮ ባይስ፤ ሽን ነ ሃያ፤ እስራኤለ አሳይ ያና ዎድያን ነ አሳ ኦናባ ታ ነዉ ኦዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balaami Balaaqako, “Taani ha77i ta asaako bayis; shin ne haaya; Isra7eele asay yaana wodiyan ne asaa oothanaba ta new odana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ ወደ ሕዝቤ እመለሳለሁ፤ ይሁን እንጂ በሚመጣው ዘመን ይህ ሕዝብ በሕዝብህ ላይ የሚያደርገውን ልንገርህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመጨረሻም በለዓም ባላቅን “እነሆ፥ እኔ ወደ ራሴ ሕዝብ ተመልሼ መሄዴ ነው፤ ነገር ግን ከመሄዴ በፊት የእስራኤል ሕዝብ ወደ ፊት በሕዝብህ ላይ የሚያደርጉትን በመግለጥ ላስጠነቅቅህ እወዳለሁ” ካለው በኋላ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ እንሆ ናብ ህዝበይ እኸይድ ኣለኹ። ግና በዘን ዳሕረዎት መዓልቲታት እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ንህዝብኻ ዝገብሮ ነዓ ኽነግረካ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ እንሆ፡ ናብ ህዝበይ እኸይድ ኣሎኹ። ንዓ እዚ ህዝቢ እዚ ዳሕሮት መዓልታት ንህዝብኻ ዚገብሮ ኺነግረካ።