Numbers 24:13 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባላቅ ብሩርን ወርቅን ዝመልአት ቤቱ ኪህበኒ እንተ ደለየ፡ ካብ ትእዛዝ የሆዋ ሓሊፈ ብሓሳበይ ጽቡቕ ይኹን ሕማቕ ክገብር ኣይክእልን እየ። እግዚኣብሄር ዝብሎ ግና ንሱ ክዛረብ እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባላቅ በቤቱ የሞላውን ብርና ወርቅ ቢሰጠኝ፥ መልካሙን ወይም ክፉውን ከልቤ ለማድረግ የእግዚአብሔርን ቃል እተላለፍ ዘንድ አይቻለኝም፤ እግዚአብሔር የተናገረውን እርሱን እናገራለሁ ብዬ ወደ እኔ ለላክሃቸው መልእክተኞችህ አልተናገርኋቸውምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ባላቅ በቤቱ የሞላውን ብርና ወርቅ ቢሰጠኝ፥ በራሴ ፈቃድ መልካምን ወይም ክፉን ነገር ለማድረግ የጌታን ቃል መተላለፍ አልችልም፤ ጌታ የተናገረውን እርሱን እናገራለሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ባላቅ ሀራይ አቶ ባረ ብራይነ ዎርቃይ ኩሜዳ ባረ ካትያ ጎልያ ታዉ እሜዳዋ ግድንቶነ፥ መና ጎዳይ ኦዴዳዋ አደ፥ ሎኡዋ ዎይ ኢታ ታ ሸንያን ኦናዉ ዳንዳይከ። ታን መና ጎዳይ ግያዋ ጻላላ ጋና’ ያጋደ ነዉ ኦዳበይክታየ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Baalaak'i haray atto bare biraynne work'k'ay kumeedda bare kaatiyaa golliyaa taw immeeddawaa gidinttonne, Med'inaa Goday odeeddawaa aad'aadde, lo"uwaa woy iitaa ta sheniyaan ootsanaw danddaykke. Taani Med'inaa Goday giyaawaa s'alalaa gaana› yaagaade new odabeykkitayye?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Balaaqey baas diza biranne worqqa ubbaa izi taas immizaakkoka tani ta shenen iita gidiin woykko lo7o ooththanaas GODAA qaalappe aadhdhanaas dandaykke; tani yootanay GODAY taas yootooro xalla› gaada kase ta isttas yootabeekkinaa?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ባላቄይ ባስ ዲዛ ቢራኔ ዎርቃ ኡባ ኢዚ ታስ ኢሚዛኮካ ታኒ ታ ሼኔን ኢታ ጊዲን ዎይኮ ሎኦ ኦናስ ጎዳ ቃላፔ ኣናስ ዳንዳይኬ፤ ታኒ ዮታናይ ጎዳይ ታስ ዮቶሮ ጻላ› ጋዳ ካሴ ታ ኢስታስ ዮታቤኪና?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ባላቅ ሀር አቶሽን ባ ካዎተን ኩምዳ ብራነ ዎርቃ ታዉ እምያባ ግድኮካ ጎዳይ ኦድዳይሳ መንዳ ሎኦ ዎይኮ ኢታ ታ ሸነን ኦናዉ ዳንዳእከ። ታኒ ጎዳይ ግያባ ፃላላ ኦዳና’ ጋዳ ነዉ ኦዳብክናዬ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Balaaqi hari attoshin ba kawotethan kumida biraanne worqaa taw immiyaba gidikoka Goday odidaysa menthada lo77o woyko iita ta shenen oothanaw danda7ike. Taani Goday giyaba xalaala odana’ gada new odabikinayee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ሌላው ይቅርና ባላቅ በብርና በወርቅ የተሞላ ቤተ መንግሥቱን ቢሰጠኝ እንኳ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚለውን ብቻ ከመናገር በስተቀር ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ውጭ በራሴ ሐሳብ በጎም ሆነ ክፉ ማድረግ አልችልም።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘ባላቅ በቤተ መንግሥቱ ያለውን ብርና ወርቅ ሁሉ ቢሰጠኝ እንኳ በራሴ ፈቃድ ደግ ወይም ክፉ ነገር አደርግ ዘንድ የእግዚአብሔርን ቃል መተላለፍ አልችልም፤ የምናገረው እግዚአብሔር እንድናገር የነገረኝን ነገር ብቻ ነው’ ብዬ ነግሬአቸው አልነበረምን?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በላዓም ከአ ንባላቅ በሎ፡ ነቶም ናባይ ዝሰደድካዮም ልኡኻትካ፡ ባላቅ ቤቱ ብሩርን ወርቅን መሊኡ እንተ ዚህበኒ እኳ፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣፍሪሰ፡ ጽቡቕ ኮነ ወይስ ክፉእ፡ ከም ልበይ ክገብር ኣይክእልን፡ እግዚኣብሄር ዚብለኒ ንሱ እየ ዝዛረብ፡ ኢለዶ ኣይተዛረብክዎምን፡ |