Numbers 24:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባላቅ ድማ ቍጥዓ ኣብ ልዕሊ በላዓም ነደደ፡ ኣእዳዉ ድማ ወቕዐ። ባላቅ ድማ ንበላዓም፡ ንጸላእተይ ክትረግሞም ጸዊዐካ፡ እንሆ ድማ ሰለስተ ሳዕ ባሪኽካዮም፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ባላ​ቅም በበ​ለ​ዓም ላይ ተቈጣ፤ እጆ​ቹ​ንም አጨ​በ​ጨበ፤ ባላ​ቅም በለ​ዓ​ምን አለው፦ ጠላ​ቶ​ችን ትረ​ግም ዘንድ ጠራ​ሁህ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባላቅም ቍጣ በበለዓም ላይ ነደደ፤ እጆቹንም አጨበጨበ፤ ባላቅም በለዓምን። ጠላቶቼን ትረግም ዘንድ ጠራሁህ፥ እነሆም፥ ሦስት ጊዜ ፈጽመህ መረቅሃቸው፤ አሁንም እንግዲህ ወደ ስፍራህ ሽሽ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የባላቅም ቁጣ በበለዓም ላይ ነደደ፤ እጆቹንም አጨበጨበ፤ ባላቅም በለዓምን እንዲህ አለው፦ “ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠራሁህ፥ እነሆም፥ ሦስት ጊዜ ፈጽመህ ይኸው ባረክሃቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ባላቅ ባላማ ቦላ ሀንቁዋ ኤጽ ከሴዳ። ባላቅ ባረ ኩሽያ ዱኪደ ባላማ፥ “ታ ሞርከቱዋ ቃንጋናዳን ታን ኔና ጼሳድ፤ ሽን ኔን ሀ ሄዙ ገደካ ኡንቱንታ አንጃዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Baalaak'i Balaama bolla hank'k'uwaa ees's'i keseedda. Baalaak'i bare kushiyaa dukkiide Balaama, «Ta morkkatuwaa k'angganaadan taani neena s'eesaad; shin neeni ha heezzu gedekka unttuntta anjjaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Balaaqey hanqon ba kushe baqqidi Balaames, «Tani nena ta morkketa qangganaas xeygadis; gido attiin neni istta heedzdzuto anjjadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባላቄይ ሃንቆን ባ ኩሼ ባቂዲ ባላሜስ፥ «ታኒ ኔና ታ ሞርኬታ ቃንጋናስ ጼይጋዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኢስታ ሄቶ ኣንጃዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ባላቅ ባላማ ቦላ ይሎትስ። ባ ኩሽያ ባቅድ ባላማኮ፥ “ታ ሞርከታ ባዳና መላ ታ ነና ኤሀስ፥ ሽን ኔኒ ሄ ቶሆ ኤንታ አንጃዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Balaaqi Balaama bolla yilotis. Ba kushiya baqidi Balaamako, “Ta morketa baaddana mela ta nena ehas, shin neeni heedzu toho enta anjadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ባላቅ፣ በበለዓም ላይ እጅግ ተቈጣ፤ እጆቹንም አጨብጭቦ እንዲህ አለው፤ “ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠራሁህ፤ አንተ ግን ሦስቱንም ጊዜ ባረክሃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባላቅ በቊጣ እጆቹን ጨብጦ በለዓምን እንዲህ አለው፤ “እኔ ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠርቼህ ነበር፤ አንተ ግን ስትመርቃቸው ይኸው ሦስተኛ ጊዜህ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ባላቅ የመና ተቘጥዐ፤ ኣእዳዉ ጨብ ጨብ ኣቢሉ ድማ ንበለዓም ከምዙይ በሎ፦ “ኣነ ንፀላእተይ ክትረግሞም ፀዋዕኹኻ፤ ንስኻ ግና፥ እንሆ ሰለስተ ሻዕ መረቕካዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኹራ ባላቅ ኣብ በዓላም ነደደ፡ ኣእዳው ድማ ኣጣቕዔ፡ ባላቅ ከአ ንበላዓም፡ ኣነ ንጸላእተይ ክትረግሞም ጸዋዕኩኻ፡ እንሆ ኸአ፡ ሕጂ ስለስተ ሳዕ ኣጸቢቕካ መረቕካዮም።