Numbers 24:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባላቅ ድማ ቍጥዓ ኣብ ልዕሊ በላዓም ነደደ፡ ኣእዳዉ ድማ ወቕዐ። ባላቅ ድማ ንበላዓም፡ ንጸላእተይ ክትረግሞም ጸዊዐካ፡ እንሆ ድማ ሰለስተ ሳዕ ባሪኽካዮም፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባላቅም በበለዓም ላይ ተቈጣ፤ እጆቹንም አጨበጨበ፤ ባላቅም በለዓምን አለው፦ ጠላቶችን ትረግም ዘንድ ጠራሁህ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባላቅም ቍጣ በበለዓም ላይ ነደደ፤ እጆቹንም አጨበጨበ፤ ባላቅም በለዓምን። ጠላቶቼን ትረግም ዘንድ ጠራሁህ፥ እነሆም፥ ሦስት ጊዜ ፈጽመህ መረቅሃቸው፤ አሁንም እንግዲህ ወደ ስፍራህ ሽሽ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባላቅም ቁጣ በበለዓም ላይ ነደደ፤ እጆቹንም አጨበጨበ፤ ባላቅም በለዓምን እንዲህ አለው፦ “ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠራሁህ፥ እነሆም፥ ሦስት ጊዜ ፈጽመህ ይኸው ባረክሃቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ባላቅ ባላማ ቦላ ሀንቁዋ ኤጽ ከሴዳ። ባላቅ ባረ ኩሽያ ዱኪደ ባላማ፥ “ታ ሞርከቱዋ ቃንጋናዳን ታን ኔና ጼሳድ፤ ሽን ኔን ሀ ሄዙ ገደካ ኡንቱንታ አንጃዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Baalaak'i Balaama bolla hank'k'uwaa ees's'i keseedda. Baalaak'i bare kushiyaa dukkiide Balaama, «Ta morkkatuwaa k'angganaadan taani neena s'eesaad; shin neeni ha heezzu gedekka unttuntta anjjaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaaqey hanqon ba kushe baqqidi Balaames, «Tani nena ta morkketa qangganaas xeygadis; gido attiin neni istta heedzdzuto anjjadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላቄይ ሃንቆን ባ ኩሼ ባቂዲ ባላሜስ፥ «ታኒ ኔና ታ ሞርኬታ ቃንጋናስ ጼይጋዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኢስታ ሄቶ ኣንጃዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ባላቅ ባላማ ቦላ ይሎትስ። ባ ኩሽያ ባቅድ ባላማኮ፥ “ታ ሞርከታ ባዳና መላ ታ ነና ኤሀስ፥ ሽን ኔኒ ሄ ቶሆ ኤንታ አንጃዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Balaaqi Balaama bolla yilotis. Ba kushiya baqidi Balaamako, “Ta morketa baaddana mela ta nena ehas, shin neeni heedzu toho enta anjadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ባላቅ፣ በበለዓም ላይ እጅግ ተቈጣ፤ እጆቹንም አጨብጭቦ እንዲህ አለው፤ “ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠራሁህ፤ አንተ ግን ሦስቱንም ጊዜ ባረክሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባላቅ በቊጣ እጆቹን ጨብጦ በለዓምን እንዲህ አለው፤ “እኔ ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠርቼህ ነበር፤ አንተ ግን ስትመርቃቸው ይኸው ሦስተኛ ጊዜህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ባላቅ የመና ተቘጥዐ፤ ኣእዳዉ ጨብ ጨብ ኣቢሉ ድማ ንበለዓም ከምዙይ በሎ፦ “ኣነ ንፀላእተይ ክትረግሞም ፀዋዕኹኻ፤ ንስኻ ግና፥ እንሆ ሰለስተ ሻዕ መረቕካዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኹራ ባላቅ ኣብ በዓላም ነደደ፡ ኣእዳው ድማ ኣጣቕዔ፡ ባላቅ ከአ ንበላዓም፡ ኣነ ንጸላእተይ ክትረግሞም ጸዋዕኩኻ፡ እንሆ ኸአ፡ ሕጂ ስለስተ ሳዕ ኣጸቢቕካ መረቕካዮም። |