Numbers 23:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ድማ ንበላዓም ተቐበሎ እሞ፡ ሸውዓተ መሰውኢታት ኣዳለኹ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መሰውኢ ድማ ብዕራይን ድዑልን ሰውአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለበ​ለ​ዓም ታየው፤ በለ​ዓ​ምም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “እነሆ፥ ሰባት መሠ​ዊ​ያ​ዎች አዘ​ጋ​ጀሁ፤ በየ​መ​ሠ​ዊ​ያ​ውም ላይ አንድ ወይ​ፈ​ንና አንድ አውራ በግ አሳ​ረ​ግሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ከበለዓም ጋር ተገናኘ፤ እርሱም። ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጀሁ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረግሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ወደ በለዓም መጣ፤ እርሱም፦ “ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጀሁ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረግሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋን ጾሳይ ባላማና ጋከትና ባላም፥ “ታን ላፑን ያርሽያ ሳኣ ጊግሳድ፤ እት እት ያርሽያ ሳኣን እት ኮሩማ ቦራነ እት ዶርሳ ኦርግያ ያርሻድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaan S'oossay Balaamana gakettina Balaami, «Taani laappun yarshshiyaa sa'aa giigissaad; itti itti yarshshiyaa sa'aan itti korumaa booraanne itti dorssaa orggiyaa yarshshaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen Xoossi izara gayttides; Balaameykka, «Tani laappun yarsho yarshizasohota giigsadis; yarsho yarshizasohota issaa issaa bolla issi issi korma booranne issi issi dharsho yarshadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ጾሲ ኢዛራ ጋይቲዴስ፤ ባላሜይካ፥ «ታኒ ላፑን ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ጊጊሳዲስ፤ ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ኢሳ ኢሳ ቦላ ኢሲ ኢሲ ኮርማ ቦራኔ ኢሲ ኢሲ ርሾ ያርሻዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያን ፆሳይ ባላማራ ጋሄትን፥ ባላም፥ “ታኒ ላፑን ያርሾ በሳታ ጊግሳስ፤ እስ እስ ያርሾ በሳን እስ ኮርማነ እስ ማራዘ ያርሻስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yan Xoossay Balaamara gahetin, Balaami, “Taani laapun yarsho bessata giigisas; issi issi yarsho bessan issi kormanne issi maraze yarshas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ተገናኘው፤ በለዓምም፣ “እነሆ፤ ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጅቻለሁ፤ በእያንዳንዱም ላይ አንድ ኮርማና አንድ አውራ በግ አቅርቤአለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ተገናኘው፤ በለዓምም “ሰባቱን መሠዊያዎች ሠርቼ በእያንዳንዱ ላይ አንድ ኰርማና አንድ የበግ አውራ አቅርቤአለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንበለዓም ተራኸቦ፤ በለዓም ድማ “ሸውዓተ መሰውኢ ኣሰናድየ፤ ኣብ መመሰውኢ ኸዓ ዝራብዕን ማጕላን ሰዊአ ኣለኹ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ከአ ንበላዓም ተጓነፎ፡ ንሱ ድማ፡ ሾብዓተ መሰውኢ ኣዳልኹ፡ ኣብ መመሰውኢ ኸአ ዝራብዕን ድዑልን ሰዋእኩ፡ በሎ።