Numbers 23:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ድማ ንበላዓም ተቐበሎ እሞ፡ ሸውዓተ መሰውኢታት ኣዳለኹ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መሰውኢ ድማ ብዕራይን ድዑልን ሰውአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ለበለዓም ታየው፤ በለዓምም ለእግዚአብሔር፥ “እነሆ፥ ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጀሁ፤ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረግሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ከበለዓም ጋር ተገናኘ፤ እርሱም። ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጀሁ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረግሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ወደ በለዓም መጣ፤ እርሱም፦ “ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጀሁ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረግሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ጾሳይ ባላማና ጋከትና ባላም፥ “ታን ላፑን ያርሽያ ሳኣ ጊግሳድ፤ እት እት ያርሽያ ሳኣን እት ኮሩማ ቦራነ እት ዶርሳ ኦርግያ ያርሻድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaan S'oossay Balaamana gakettina Balaami, «Taani laappun yarshshiyaa sa'aa giigissaad; itti itti yarshshiyaa sa'aan itti korumaa booraanne itti dorssaa orggiyaa yarshshaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen Xoossi izara gayttides; Balaameykka, «Tani laappun yarsho yarshizasohota giigsadis; yarsho yarshizasohota issaa issaa bolla issi issi korma booranne issi issi dharsho yarshadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ጾሲ ኢዛራ ጋይቲዴስ፤ ባላሜይካ፥ «ታኒ ላፑን ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ጊጊሳዲስ፤ ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ኢሳ ኢሳ ቦላ ኢሲ ኢሲ ኮርማ ቦራኔ ኢሲ ኢሲ ርሾ ያርሻዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያን ፆሳይ ባላማራ ጋሄትን፥ ባላም፥ “ታኒ ላፑን ያርሾ በሳታ ጊግሳስ፤ እስ እስ ያርሾ በሳን እስ ኮርማነ እስ ማራዘ ያርሻስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yan Xoossay Balaamara gahetin, Balaami, “Taani laapun yarsho bessata giigisas; issi issi yarsho bessan issi kormanne issi maraze yarshas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ተገናኘው፤ በለዓምም፣ “እነሆ፤ ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጅቻለሁ፤ በእያንዳንዱም ላይ አንድ ኮርማና አንድ አውራ በግ አቅርቤአለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ተገናኘው፤ በለዓምም “ሰባቱን መሠዊያዎች ሠርቼ በእያንዳንዱ ላይ አንድ ኰርማና አንድ የበግ አውራ አቅርቤአለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንበለዓም ተራኸቦ፤ በለዓም ድማ “ሸውዓተ መሰውኢ ኣሰናድየ፤ ኣብ መመሰውኢ ኸዓ ዝራብዕን ማጕላን ሰዊአ ኣለኹ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከአ ንበላዓም ተጓነፎ፡ ንሱ ድማ፡ ሾብዓተ መሰውኢ ኣዳልኹ፡ ኣብ መመሰውኢ ኸአ ዝራብዕን ድዑልን ሰዋእኩ፡ በሎ። |