Numbers 23:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በላዓም ድማ ንባላቅ፡ ኣብዚ ሸውዓተ መሰውኢታት ስርሓለይ፡ ኣብዚ ድማ ሾብዓተ ብዕራይን ሸውዓተ ድዑልን ኣዳልወለይ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም ባላ​ቅን፥ “በዚህ ሰባት መሠ​ዊ​ያ​ዎች ሥራ​ልኝ፤ በዚ​ህም ሰባት ወይ​ፈን፥ ሰባ​ትም አውራ በግ አዘ​ጋ​ጅ​ልኝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በለዓምም ባላቅን። በዚህ ሰባት መሠዊያዎች ሥራልኝ፥ በዚህም ሰባት ወይፈን ሰባትም አውራ በግ አዘጋጅልኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም ባላቅን፦ “በዚህ ሰባት መሠዊያዎች ሥራልኝ፥ በዚህም ሰባት ወይፈን ሰባትም አውራ በግ አዘጋጅልኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባላም፥ “ኔን ሀዋን ታዉ ላፑን ያርሽያ ሳኣ ግምባ፤ ቃይ ላፑን ኮሩማ ቦራቱዋነ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ ታዉ ጊግሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Balaami, «Neeni hawaan taw laappun yarshshiyaa sa'aa gimbba; k'ay laappun korumaa booratuwaanne laappun dorssaa orggetuwaa taw giigissa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Balaameykka iza, «Hayssan taas laappun yarsho yarshizaso giigsa; laappun korma booratanne laappun dharshota haa taas ekka ya» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባላሜይካ ኢዛ፥ «ሃይሳን ታስ ላፑን ያርሾ ያርሺዛሶ ጊጊሳ፤ ላፑን ኮርማ ቦራታኔ ላፑን ርሾታ ሃ ታስ ኤካ ያ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላም፥ “ኔኒ ሀይሳን ታዉ ላፑን ያርሾ በሳታ ግምባ፤ ቃስ ላፑን ኮርማታነ ላፑን ማራዘታ ታዉ ጊግሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balaami, “Neeni haysan taw laapun yarsho bessata gimba; qassi laapun kormatanne laapun marazeta taw giigisa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በለዓምም፣ “ሰባት መሠዊያዎች እዚህ ሥራልኝ፤ ሰባት ኮርማዎችና ሰባት አውራ በጎችም አዘጋጅልኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በለዓምም “በዚህ ቦታም ሰባት መሠዊያዎችን ሥራልኝ፤ ሰባት ኰርማዎችና ሰባት የበግ አውራዎችም አምጣልኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ድማ ንባላቅ “ኣብዙይ ሸውዓተ መሰውኢታት ስርሐለይ፤ ሸውዓተ ዝራብዓትን ሸውዓተ ማጓሉን ከዓ ኣዳልወለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 በላዓም ድማ ንባላቅ፡ ኣብዚ ሾብዓተ መሰውኢ ንደቐለይ፡ ሶብዓተ ዝራብዕን ሾብዓተ ድዑልን ከአ ኣብዚ ኣዳልወለይ፡ በሎ።