Numbers 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ክሕሱ ሰብ ኣይኰነን። ወዲ ሰብ እውን እንተ ንስሓ፤ ኢሉ ዶ ኣይከውንን? ወይስ ተዛሪቡ ድዩ ኣይክእረምን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንደ ሰው የሚታለል አይደለም። እንደ ሰው ልጅም የሚዛትበት አይደለም፤ እርሱ ያለውን አያደርገውምን? አይናገረውምን? አይፈጽመውምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ዎርዶታናዉ አሳ ግደና፤ ባረ ቆፋ ላማናዉ እ አሳ ናኣ ግደና። እ ኦዲደ፥ ባረ ኦዴዳዋ ኦኔ? ዎይ እ ባረ ጌዳዋ ፖለኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay worddotanaw asaa gidenna; bare k'ofaa laammanaw I asaa na'aa gidenna. I odiidde, bare odeeddawaa ootsenee? Woy I bare geeddawaa polennee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi asa mala wordotenna; iza qofay asa qofa mala laamettenna; izi ba immida hidota ubbaa polees; izi ba yootida ubbaa ooththees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኣሳ ማላ ዎርዶቴና፤ ኢዛ ቆፋይ ኣሳ ቆፋ ማላ ላሜቴና፤ ኢዚ ባ ኢሚዳ ሂዶታ ኡባ ፖሌስ፤ ኢዚ ባ ዮቲዳ ኡባ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎርዶታናዉ ፆሳይ አሰ ግደና፤ ባ ቆፋ ላማናዉ አሳ ናአ ግደና። ኦድድ፥ ባ ኦድዳይሳ ኦኔ? ዎይኮ ባ ግዳይሳ ፖለኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wordotanaw Xoossay ase gidenna; ba qofaa laammanaw asa na7a gidenna. Odidi, ba odidaysa oothennee? Woyko ba gidaysa polennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይዋሽ ዘንድ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰው አይደለም፤ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም፤ ተናግሮ አያደርገውምን? ተስፋ ሰጥቶስ አይፈጽመውምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንደ ሰው አይዋሽም፤ ሐሳቡንም እንደ ሰው አይለውጥም የሰጠውን ተስፋ ሁሉ ይፈጽማል፤ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያደርጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ሓሰት ከይዛረብ ሰብ ኣይኮነን፤ ከይናሳሕ ከዓ ወዲ ሰብ ኣይኮነን፤ ንሱ ነቲ ዝበሎ ኣይገብሮንዶ? ነቲ ዝተዛረቦኸ ኣይፍፅሞንዶ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከይሕሱ፡ ሰብ ኣይኮነን። ከይጠዐስ ከአ፡ ወዲ ሰብ ኣይኮነን። ንሱ ዝበሎስ ኣይገበሮንዶ፡ እተዛረቦስ ኣይፍጽሞንዶ፡ |