Numbers 23:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስላኡ ኣልዒሉ ድማ፡ ባላቅ ተንስእ እሞ ስምዓዮ፡ በሎ። ስምዑኒ ወዲ ጺጶር! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምሳሌም ይናገር ጀመር፤ እንዲህም አለ፦ “ባላቅ ሆይ፥ ተነሣ፤ ስማ፤ የሶፎር ልጅ ሆይ፥ ምስክር ሁነህ አድምጥ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምሳሌውንም ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ። ባላቅ ሆይ፥ ተነሣ፥ ስማ፤ የሴፎር ልጅ ሆይ፥ አድምጠኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ፦ “ባላቅ ሆይ! ተነሣ፥ ስማም፤ የሴፎር ልጅ ሆይ! አድምጠኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባላም ባረ ትምቢትያ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴዳ፤ “ጽፖራ ናኣ ባላቃ ደንዳ ስሳ፤ ታን ኦድያዋ ስሳ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Balaami bare timbbitiyaa hawaadan yaagiide odeedda; «S'ippoora na'aa Baalaak'aa dendda sisa; taani odiyaawaa sisa! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaameykka izas haasaya doommishe, «Xipoora naa Baalaaqe! Haa shiiqa! Tani nees yootizayssa siya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላሜይካ ኢዛስ ሃሳያ ዶሚሼ፥ «ጺፖራ ና ባላቄ! ሃ ሺቃ! ታኒ ኔስ ዮቲዛይሳ ሲያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላም ሀይሳዳ ያግድ ትንብተ ኦድስ፤ “ስፎራ ናአዉ፥ ባላቃ፥ ደንዳ፤ ታ ኦደይሳ ሎይዳ ስአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balaami haysada yaagidi tinbite odis; “Sifoora na7aw, Balaaqa, denda; ta odeysa loythada si7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንግሩን እንዲህ ሲል ጀመረ፤ “ባላቅ ሆይ ተነሣ፤ አድምጠኝ፤ የሴፎር ልጅ ሆይ ስማኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓምም እንዲህ ሲል ትንቢት ተናገረ፤ “የጺጶር ልጅ ባላቅ ሆይ፥ ወደዚህ ቀረብ ብለህ የምነግርህን ሁሉ ስማ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ በለዓም ምስላ ኽምስል ጀመረ ኸምዙይ ድማ በለ። “ባላቅ፥ ተስእ፥ ስማዕ፤ ኣታ ወዲ ሴፎር፥ ናባይ ፅን በል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ምስላኡ ኣልዒሉ በለ፡ ባላቅ ተንስእ፡ ስማዕ ድማ፡ ኣታ ወዲ ጺጶር፡ ናባይጽን በል። |