Numbers 23:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብኡ ምስ መጸ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ ጥቓ ዚሓርር መስዋእቱ ደው ኢሎም፡ መሳፍንቲ ሞኣብ ድማ ምስኡ ደው በሉ። ባላቅ ድማ፡ እግዚኣብሄር እንታይ ተዛሪቡ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እር​ሱም መጣ፤ እነሆ፥ እርሱ ከእ​ር​ሱም ጋር የሞ​ዓብ አለ​ቆች በመ​ሥ​ዋ​ዕቱ ዘንድ ቆመው ነበር፤ ባላ​ቅም በለ​ዓ​ምን አለው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምን አለ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እርሱም መጣ፥ እነሆም፥ እርሱ ከእርሱም ጋር የሞዓብ አለቆች በመሥዋዕቱ ዘንድ ቆመው ነበር፤ ባላቅም። እግዚአብሔር የተናገረው ምንድር ነው? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ እርሱም መጣ፥ እነሆም፥ እርሱ ከእርሱም ጋር የሞዓብ ሹማምንቶች በሚቃጠለው መሥዋዕቱ ዘንድ ቆመው ነበር፤ ባላቅም፦ “ጌታ የተናገረው ምንድነው?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ አኮ ስሚደ፥ ባረ ጹግያ ያርሹዋ ማታን ሞኣባ ቢታ ካፓቱና ኤቄዳዋ ደሜዳ። ባላቅ አ፥ “መና ጎዳይ ኦድያባይ አዬ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I aakko simmiide, bare s'uuggiyaa yarshshuwaa matan Moo'aaba biittaa kaappatunna ek'k'eeddawaa demmeedda. Baalaak'i Aa, «Med'inaa Goday odiyaabay ayee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi simmi bishin Balaaqey Mo7aabe dereza kaaleththizaytara he xuugettiza yarshoza matan eqqida mala demmides; Balaaqeyka GODAY izas ay yootidaakko iza oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሲሚ ቢሺን ባላቄይ ሞኣቤ ዴሬዛ ካሌዛይታራ ሄ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ማታን ኤቂዳ ማላ ዴሚዴስ፤ ባላቄይካ ጎዳይ ኢዛስ ኣይ ዮቲዳኮ ኢዛ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላም ስሚድ ያ ዎደ ባላቅ ሞአበ ቢታ ሀላቃታራ ያርሹዋ ማታን ኤቅዳይሳ ደምስ። ባላቅ እያኮ፥ “ጎዳይ ነዉ አይ ኦድዴ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balaami simmidi yaa wode Balaaqi Moo7abe biitta halaqatara yarshuwa matan eqidaysa demmis. Balaaqi iyako, “Goday new ay odidee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ተመልሶ ሲሄድ ባላቅን ከመላው የሞዓብ አለቆች ጋር በመሠዊያው አጠገብ ቆሞ አገኘው፤ ባላቅም፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ምን አለ?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም ተመልሶ ሲሄድ ባላቅ ከሞአብ መሪዎች ጋር በዚያው በሚቃጠለው መሥዋዕት አጠገብ እንደ ቆመ አገኘው፤ ባላቅም እግዚአብሔር ምን እንደ ነገረው ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ናብ ባላቅ ምስ ተመለሰ፥ እንሆ ምስ ሹመኛታት ሞኣብ ኣብ ጥቓ እቲ ዝቃፀል መስዋእቱ ደው ኢሉ ነበረ። ባላቅ ድማ “እግዚኣብሄር እንታይ በለካ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብኡ ኸአ መጸ፡ እንሆ ድማ፡ ኣብ ጥቓ ኣቲ ዚሐርር መስዋእቱ ደው በሉ፡ ሹማምቲ ሞኣብውን ምስኡ ነበሩ። ባላቅ ድማ፡ እግዚኣብሄር እንታይ ተዛሪቡካ፡ በሎ።