Numbers 23:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንባላቅ ድማ፡ ኣነ ኣብኡ ንእግዚኣብሄር ክረኽቦ ከለኹ፡ ኣብዚ ኣብ ጥቓ ዚሓርር መስዋእትኻ ደው በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም ባላ​ቅን አለው፥ “በዚህ በመ​ሥ​ዋ​ዕ​ትህ ዘንድ ቈይ፤ እኔም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እጠ​ይቅ ዘንድ እሄ​ዳ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባላቅንም። እኔ ወደዚያ ለመገናኘት ስሄድ በዚህ በመሥዋዕትህ ዘንድ ቆይ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም ባላቅን እንዲህ አለው፦ “እኔ ወደዚያ ጌታን ለማግኘት ስሄድ በዚህ በሚቃጠለው መሥዋዕትህ ዘንድ ቆይ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባላም ባላቃ፥ “ታን ህንና ጾሳና ጋከትያ ዎደ፥ ኔን ሀዋን ነ ጹግያ ያርሹዋ ማታን ኤቃሻ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Balaami Baalaak'a, «Taani hinina S'oossaanna gaketiyaa wode, neeni hawaan ne s'uuggiyaa yarshshuwaa matan ek'k'ashsha» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Balaamey Balaaqes, «Neni hayssa xuugettiza yarshoza matan eqqaashsha; tani GODAARA gayttana gede bays» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባላሜይ ባላቄስ፥ «ኔኒ ሃይሳ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ማታን ኤቃሻ፤ ታኒ ጎዳራ ጋይታና ጌዴ ባይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላም ባላቃኮ፥ “ኔኒ ሀይሳን ነ ያርሹዋ ማታን ደኣሻ፤ ታኒ ጎዳራ ጋሄታናዉ ገደ ባና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balaami Balaaqako, “Neeni haysan ne yarshuwa matan de7aasha; taani Godaara gahetanaw gede baana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በለዓምም ባላቅን፣ “እርሱን ለመገናኘት ወደዚያ ስሄድ፣ አንተ እዚሁ መሥዋዕትህ አጠገብ ቈይ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በለዓምም ባላቅን “አንተ እዚህ በሚቃጠለው መሥዋዕትህ አጠገብ ቁም፤ እኔ ከእግዚአብሔር ጋር ለመገናኘት ወደዚያ እሄዳለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ድማ ንባላቅ “ኣነ ንእግዚኣብሄር ክራኸቦ ክኸይድ እየ እሞ ንስኻ ኣብ ጥቓ እዝ ዝቃፀል መስዋእትኻ ደው በል” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ባላቅ ከአ፡ ኣብዚ ኣብ ጥቓ ዚሐርር መስዋእትኻ ደው በል፡ ኣነ ኣብኡ ኽራኸቦ ክኸይድ እየ፡ በሎ።