Numbers 23:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንባላቅ ድማ፡ ኣነ ኣብኡ ንእግዚኣብሄር ክረኽቦ ከለኹ፡ ኣብዚ ኣብ ጥቓ ዚሓርር መስዋእትኻ ደው በል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በለዓምም ባላቅን አለው፥ “በዚህ በመሥዋዕትህ ዘንድ ቈይ፤ እኔም እግዚአብሔርን እጠይቅ ዘንድ እሄዳለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባላቅንም። እኔ ወደዚያ ለመገናኘት ስሄድ በዚህ በመሥዋዕትህ ዘንድ ቆይ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም ባላቅን እንዲህ አለው፦ “እኔ ወደዚያ ጌታን ለማግኘት ስሄድ በዚህ በሚቃጠለው መሥዋዕትህ ዘንድ ቆይ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባላም ባላቃ፥ “ታን ህንና ጾሳና ጋከትያ ዎደ፥ ኔን ሀዋን ነ ጹግያ ያርሹዋ ማታን ኤቃሻ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Balaami Baalaak'a, «Taani hinina S'oossaanna gaketiyaa wode, neeni hawaan ne s'uuggiyaa yarshshuwaa matan ek'k'ashsha» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaamey Balaaqes, «Neni hayssa xuugettiza yarshoza matan eqqaashsha; tani GODAARA gayttana gede bays» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላሜይ ባላቄስ፥ «ኔኒ ሃይሳ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ማታን ኤቃሻ፤ ታኒ ጎዳራ ጋይታና ጌዴ ባይስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላም ባላቃኮ፥ “ኔኒ ሀይሳን ነ ያርሹዋ ማታን ደኣሻ፤ ታኒ ጎዳራ ጋሄታናዉ ገደ ባና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balaami Balaaqako, “Neeni haysan ne yarshuwa matan de7aasha; taani Godaara gahetanaw gede baana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በለዓምም ባላቅን፣ “እርሱን ለመገናኘት ወደዚያ ስሄድ፣ አንተ እዚሁ መሥዋዕትህ አጠገብ ቈይ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓምም ባላቅን “አንተ እዚህ በሚቃጠለው መሥዋዕትህ አጠገብ ቁም፤ እኔ ከእግዚአብሔር ጋር ለመገናኘት ወደዚያ እሄዳለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለዓም ድማ ንባላቅ “ኣነ ንእግዚኣብሄር ክራኸቦ ክኸይድ እየ እሞ ንስኻ ኣብ ጥቓ እዝ ዝቃፀል መስዋእትኻ ደው በል” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ባላቅ ከአ፡ ኣብዚ ኣብ ጥቓ ዚሐርር መስዋእትኻ ደው በል፡ ኣነ ኣብኡ ኽራኸቦ ክኸይድ እየ፡ በሎ። |