Numbers 23:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ መሮር ሶፊም፡ ኣብ ርእሲ ጲስጋ ድማ ኣምጽኦ፡ ሸውዓተ መሰውኢታት ሰሪሑ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መሰውኢ ድማ ብዕራይን ድዑልን ሰውአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሜዳ ወደ ተገ​ነባ ግንብ ራስ ላይም ወሰ​ደው፤ አዞ​ረ​ውም፤ ሰባ​ትም መሠ​ዊ​ያ​ዎች ሠራ፤ በየ​መ​ሠ​ዊ​ያ​ውም ላይ አንድ ወይ​ፈን፥ አን​ድም አውራ በግ አሳ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ጾፊምም ሜዳ ወደ ፈስጋ ተራራ ራስ ላይ ወሰደው፤ ሰባትም መሠዊያዎች ሠራ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈን አንድም አውራ በግ አሳረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ጾፊምም ሜዳ ወደ ፈስጋ ተራራ ራስ ላይ ወሰደው፤ ሰባትም መሠዊያዎች ሠራ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈን አንድም አውራ በግ አሳረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕስጋ ግያ ደርያ ሁጲያን ደእያ ጾፊማ ደምባ አኪደ አፌዳ። ሄዋን ላፑን ያርሽያ ሳኣ ግምቤዳ፤ እት እት ያርሽያ ሳኣን እት ኮሩማ ቦራነ እት ዶርሳ ኦርግያ ያርሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Pisgga giyaa deriyaa huup'iyaan de'iyaa S'ofiima dembbaa akkiide afeeda. Hewaan laappun yarshshiyaa sa'aa gimbbeedda; itti itti yarshshiyaa sa'aan itti korumaa booraanne itti dorssaa orggiyaa yarshsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafekka pude Pizga zumaa hu7en diza Xoofime demba efides; heenkka laappun yarsho yarshizaso giigsidi issi issi yarshizasoza bolla issi issi korma booranne dharsho yarshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌካ ፑዴ ፒዝጋ ዙማ ሁኤን ዲዛ ጾፊሜ ዴምባ ኤፊዴስ፤ ሄንካ ላፑን ያርሾ ያርሺዛሶ ጊግሲዲ ኢሲ ኢሲ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኢሲ ኢሲ ኮርማ ቦራኔ ርሾ ያርሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፕስጋ ደርያ ሁጰን ደእያ ፆፍማ ደምባ ኤፍስ። ያን ላፑን ያርሾ በሳታ ግምብድ፥ እስ እስ ያርሾ በሳን እስ ኮርማነ እስ ማራዘ ያርሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Pisga deriya huuphen de7iya Xofima demba efis. Yan laapun yarsho bessata gimbidi, issi issi yarsho bessan issi kormanne issi maraze yarshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም በፈስጋ ተራራ ጫፍ ላይ ወዳለው ወደ ጾፊም ሜዳ ወሰደው፤ እዚያም ሰባት መሠዊያ ሠርቶ በእያንዳንዱ ላይ አንድ ኮርማና አንድ አውራ በግ ሠዋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በፒስጋ ተራራ ጫፍ ላይ ወደሚገኘው ወደ ጾፊም መስክ ወሰደው፤ እዚያም ሰባት መሠዊያዎችን ሠርቶ በእያንዳንዱ ላይ አንድ ኰርማና አንድ አውራ በግ ሠዋ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ርእሲ እታ ኣብ ጐልጐል ፆፊም ዘላ እምባ ፈስጋ ድማ ወሰዶ፤ ሸውዓተ መሰውኢታትውን ሰርሐ፤ ኣብ በብመሰውኢ ድማ ሓደ ዝራብዕን ሓደ ማጕላን ሰውአ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ መሮር ጾፊም ናብ ርእፊ ጲስጋ ድማ ወሰዶ፡ ሾብዓተ መሰውኢ ኸአ ነደቐ፡ ኣብ መመሰውኢ ድማ ሓደ ዝራብዕን ሓደ ድዑልን ሰውኤ።