Numbers 23:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ መሮር ሶፊም፡ ኣብ ርእሲ ጲስጋ ድማ ኣምጽኦ፡ ሸውዓተ መሰውኢታት ሰሪሑ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መሰውኢ ድማ ብዕራይን ድዑልን ሰውአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሜዳ ወደ ተገነባ ግንብ ራስ ላይም ወሰደው፤ አዞረውም፤ ሰባትም መሠዊያዎች ሠራ፤ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈን፥ አንድም አውራ በግ አሳረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ጾፊምም ሜዳ ወደ ፈስጋ ተራራ ራስ ላይ ወሰደው፤ ሰባትም መሠዊያዎች ሠራ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈን አንድም አውራ በግ አሳረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ጾፊምም ሜዳ ወደ ፈስጋ ተራራ ራስ ላይ ወሰደው፤ ሰባትም መሠዊያዎች ሠራ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈን አንድም አውራ በግ አሳረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕስጋ ግያ ደርያ ሁጲያን ደእያ ጾፊማ ደምባ አኪደ አፌዳ። ሄዋን ላፑን ያርሽያ ሳኣ ግምቤዳ፤ እት እት ያርሽያ ሳኣን እት ኮሩማ ቦራነ እት ዶርሳ ኦርግያ ያርሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pisgga giyaa deriyaa huup'iyaan de'iyaa S'ofiima dembbaa akkiide afeeda. Hewaan laappun yarshshiyaa sa'aa gimbbeedda; itti itti yarshshiyaa sa'aan itti korumaa booraanne itti dorssaa orggiyaa yarshsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafekka pude Pizga zumaa hu7en diza Xoofime demba efides; heenkka laappun yarsho yarshizaso giigsidi issi issi yarshizasoza bolla issi issi korma booranne dharsho yarshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌካ ፑዴ ፒዝጋ ዙማ ሁኤን ዲዛ ጾፊሜ ዴምባ ኤፊዴስ፤ ሄንካ ላፑን ያርሾ ያርሺዛሶ ጊግሲዲ ኢሲ ኢሲ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኢሲ ኢሲ ኮርማ ቦራኔ ርሾ ያርሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፕስጋ ደርያ ሁጰን ደእያ ፆፍማ ደምባ ኤፍስ። ያን ላፑን ያርሾ በሳታ ግምብድ፥ እስ እስ ያርሾ በሳን እስ ኮርማነ እስ ማራዘ ያርሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Pisga deriya huuphen de7iya Xofima demba efis. Yan laapun yarsho bessata gimbidi, issi issi yarsho bessan issi kormanne issi maraze yarshis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም በፈስጋ ተራራ ጫፍ ላይ ወዳለው ወደ ጾፊም ሜዳ ወሰደው፤ እዚያም ሰባት መሠዊያ ሠርቶ በእያንዳንዱ ላይ አንድ ኮርማና አንድ አውራ በግ ሠዋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በፒስጋ ተራራ ጫፍ ላይ ወደሚገኘው ወደ ጾፊም መስክ ወሰደው፤ እዚያም ሰባት መሠዊያዎችን ሠርቶ በእያንዳንዱ ላይ አንድ ኰርማና አንድ አውራ በግ ሠዋ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ርእሲ እታ ኣብ ጐልጐል ፆፊም ዘላ እምባ ፈስጋ ድማ ወሰዶ፤ ሸውዓተ መሰውኢታትውን ሰርሐ፤ ኣብ በብመሰውኢ ድማ ሓደ ዝራብዕን ሓደ ማጕላን ሰውአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ መሮር ጾፊም ናብ ርእፊ ጲስጋ ድማ ወሰዶ፡ ሾብዓተ መሰውኢ ኸአ ነደቐ፡ ኣብ መመሰውኢ ድማ ሓደ ዝራብዕን ሓደ ድዑልን ሰውኤ። |