Numbers 23:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓመድ ያእቆብን ቍጽሪ ራብዓይ ክፋል እስራኤልን መን ኪቍጽሮ ይኽእል፧ ሞት ጻድቃን ክመውት፣ ናይ መወዳእታ መወዳእታይ ድማ ከም ናቱ ይኹን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆ​ብን ዘር ማን ያው​ቀ​ዋል? የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንስ ሕዝብ ማን ይቈ​ጥ​ረ​ዋል? ሰው​ነ​ቴም ከጻ​ድ​ቃን ሰው​ነት ጋር ትሙት፤ ዘሬም እንደ እነ​ርሱ ዘር ትሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል? የእስራኤልስ እርቦ ማን ይቈጥራል? የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል? የእስራኤልስ አራተኛውን ክፍል ማን ይቈጥራል? የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባናዳን ጮራቴዳ ያቆባ ዘረ ኦን ፓይዳናዉ ዳንዳዪ? ሀራይ አቶ እስራኤልያ አሳዉ ኦይደን ኩሽያ ኦን ፓይዳናዉ ዳንዳዪ? ታ ሀይቁ ጽሎቱዋ ሀይቁዋ ማላ ግዶ፤ ታ ደኡዋ ዉርሰይካ ኡንቱንቱዋዳን ሀኖ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baanaadan c'oratteedda Yaak'ooba zeretsaa ooni paydanaw danddayii? Haray atto Israa'eeliyaa asaw oyddentso kushiyaa ooni paydanaw danddayii? Ta hayk'k'uu s'illotuwaa hayk'uwaa mala gido; ta de'uwaa wurssetsaykka unttunttuwaadan hano!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gudulla mala corida Yaaqoobe zereththaa qoodi dandayanay oonee? Woykko Isra7eeles cigozakka qoodi kanththanay oonee? Xillo asata hayqo ta hayqqana; ta wurseththayka istta wurseththaa mala gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጉዱላ ማላ ጮሪዳ ያቆቤ ዜሬ ቆዲ ዳንዳያናይ ኦኔ? ዎይኮ ኢስራኤሌስ ጪጎዛካ ቆዲ ካንናይ ኦኔ? ጺሎ ኣሳታ ሃይቆ ታ ሃይቃና፤ ታ ዉርሴይካ ኢስታ ዉርሴ ማላ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ ባና ኦን ታይብ ኦንጋኔ? እስራኤለ ሳይሱዋ ኦን ታይብ ካንኔ? ፅሎታ ሀይቁዋ ታ ሀይቃርክና፤ ታ ዉርሰይ ኤንታይሳዳ ሀኖ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba baana ooni taybi onganee? Isra7eele saysuwa ooni taybi kanthanee? Xillota hayquwa ta hayqarkina; ta wursethay entaysada hano” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብን ትቢያ ማን ቈጥሮ ይዘልቃል? የእስራኤልንስ ሩብ ማን ይቈጥረዋል። የጻድቁን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም የእርሱ ዐይነት ፍጻሜ ትሁን!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ትቢያ ብዛት ያላቸውን የያዕቆብ ዘሮች ማን ሊቈጥር ይችላል ወይስ እንደ አዋራ ብናኝ ብዛት ያለውን የእስራኤልን ሩብ ብዛት ማን ሊገምት ይችላል? የጻድቃንን ሞት እንድሞት አድርገኝ መጨረሻዬንም እንደ እነርሱ አድርገው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ከም ሓመድ ብዙሓት ዝኾኑ ደቂ ያእቆብ መን ክቘፅሮም ይኽእል? ንርብዒ እስራኤልከ መን ይቘፅሮ? ኣነ፥ ሞት ፃድቕ እሙት፤ መወዳእታይ ከዓ ኸም ናቱ ትኹን።”
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ሓመድ ያእቆብ መን ኪቖጽሮ ይኽእል፡ ወይ ንርብዒ እስራኣኤል መን ይጽብጽቦ፡ ነፍሰይ ሞት ጻድቃን ትሙት፡ መወዳእታይ ከአ ከም ናቱ ይኹን።