Numbers 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓመድ ያእቆብን ቍጽሪ ራብዓይ ክፋል እስራኤልን መን ኪቍጽሮ ይኽእል፧ ሞት ጻድቃን ክመውት፣ ናይ መወዳእታ መወዳእታይ ድማ ከም ናቱ ይኹን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የያዕቆብን ዘር ማን ያውቀዋል? የእስራኤልንስ ሕዝብ ማን ይቈጥረዋል? ሰውነቴም ከጻድቃን ሰውነት ጋር ትሙት፤ ዘሬም እንደ እነርሱ ዘር ትሁን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል? የእስራኤልስ እርቦ ማን ይቈጥራል? የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል? የእስራኤልስ አራተኛውን ክፍል ማን ይቈጥራል? የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባናዳን ጮራቴዳ ያቆባ ዘረ ኦን ፓይዳናዉ ዳንዳዪ? ሀራይ አቶ እስራኤልያ አሳዉ ኦይደን ኩሽያ ኦን ፓይዳናዉ ዳንዳዪ? ታ ሀይቁ ጽሎቱዋ ሀይቁዋ ማላ ግዶ፤ ታ ደኡዋ ዉርሰይካ ኡንቱንቱዋዳን ሀኖ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baanaadan c'oratteedda Yaak'ooba zeretsaa ooni paydanaw danddayii? Haray atto Israa'eeliyaa asaw oyddentso kushiyaa ooni paydanaw danddayii? Ta hayk'k'uu s'illotuwaa hayk'uwaa mala gido; ta de'uwaa wurssetsaykka unttunttuwaadan hano!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gudulla mala corida Yaaqoobe zereththaa qoodi dandayanay oonee? Woykko Isra7eeles cigozakka qoodi kanththanay oonee? Xillo asata hayqo ta hayqqana; ta wurseththayka istta wurseththaa mala gido» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉዱላ ማላ ጮሪዳ ያቆቤ ዜሬ ቆዲ ዳንዳያናይ ኦኔ? ዎይኮ ኢስራኤሌስ ጪጎዛካ ቆዲ ካንናይ ኦኔ? ጺሎ ኣሳታ ሃይቆ ታ ሃይቃና፤ ታ ዉርሴይካ ኢስታ ዉርሴ ማላ ጊዶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆባ ባና ኦን ታይብ ኦንጋኔ? እስራኤለ ሳይሱዋ ኦን ታይብ ካንኔ? ፅሎታ ሀይቁዋ ታ ሀይቃርክና፤ ታ ዉርሰይ ኤንታይሳዳ ሀኖ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqooba baana ooni taybi onganee? Isra7eele saysuwa ooni taybi kanthanee? Xillota hayquwa ta hayqarkina; ta wursethay entaysada hano” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የያዕቆብን ትቢያ ማን ቈጥሮ ይዘልቃል? የእስራኤልንስ ሩብ ማን ይቈጥረዋል። የጻድቁን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም የእርሱ ዐይነት ፍጻሜ ትሁን!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ትቢያ ብዛት ያላቸውን የያዕቆብ ዘሮች ማን ሊቈጥር ይችላል ወይስ እንደ አዋራ ብናኝ ብዛት ያለውን የእስራኤልን ሩብ ብዛት ማን ሊገምት ይችላል? የጻድቃንን ሞት እንድሞት አድርገኝ መጨረሻዬንም እንደ እነርሱ አድርገው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ከም ሓመድ ብዙሓት ዝኾኑ ደቂ ያእቆብ መን ክቘፅሮም ይኽእል? ንርብዒ እስራኤልከ መን ይቘፅሮ? ኣነ፥ ሞት ፃድቕ እሙት፤ መወዳእታይ ከዓ ኸም ናቱ ትኹን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሓመድ ያእቆብ መን ኪቖጽሮ ይኽእል፡ ወይ ንርብዒ እስራኣኤል መን ይጽብጽቦ፡ ነፍሰይ ሞት ጻድቃን ትሙት፡ መወዳእታይ ከአ ከም ናቱ ይኹን። |