Numbers 23:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ በላዓም ንባላቅ፡ ኣብዚ ሸውዓተ መሰውኢታት ስርሓለይ፡ ኣብዚ ድማ ሾብዓተ ብዕራይን ሸውዓተ ድዑልን ኣዳልወለይ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም ባላ​ቅን፥ “ሰባት መሠ​ዊያ በዚህ ሥራ​ልኝ፤ ሰባ​ትም ወይ​ፈን፥ ሰባ​ትም አውራ በግ በዚህ አዘ​ጋ​ጅ​ልኝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በለዓምም ባላቅን። ሰባት መሠዊያ በዚህ ሥራልኝ፥ ሰባትም ወይፈን ሰባትም አውራ በግ በዚህ አዘጋጅልኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም ባላቅን፦ “ሰባት መሠዊያ በዚህ ሥራልኝ፥ ሰባትም ወይፈን ሰባትም አውራ በግ በዚህ አዘጋጅልኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባላም ባላቃ፥ “ሀዋን ኔን ታዉ ላፑን ያርሽያ ሳኣ ግምባ፤ ቃይ ላፑን ኮሩማ ቦራነ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ ኔን ታዉ ጊግሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Balaami Baalaak'a, «Hawaan neeni taw laappun yarshshiyaa sa'aa gimbba; k'ay laappun korumaa booraanne laappun dorssaa orggetuwaa neeni taw giigissa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Balaamey Baalaaqe, «Ne taas hayssan laappun yarsho yarshanaasota ooththa; qasseka laappun korma booratanne laappun dorsa dharshota taas haa ekka ya» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባላሜይ ባላቄ፥ «ኔ ታስ ሃይሳን ላፑን ያርሾ ያርሻናሶታ ኦ፤ ቃሴካ ላፑን ኮርማ ቦራታኔ ላፑን ዶርሳ ርሾታ ታስ ሃ ኤካ ያ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላም ባላቃኮ፥ “ሀይሳን ታዉ ላፑን ያርሾ በሳታ ግምባ፤ ቃስ ላፑን ኮርማታነ ላፑን ማራዘታ ታዉ ጊግሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balaami Balaaqako, “Haysan taw laapun yarsho bessata gimba; qassi laapun kormatanne laapun marazeta taw giigisa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በለዓም፣ “እዚህ ሰባት መሠዊያ ሥራልኝ፤ ሰባት ኮርማዎችና ሰባት አውራ በጎችም አዘጋጅልኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በለዓምም ባላቅን “በዚህ ቦታ ሰባት መሠዊያዎች ሥራልኝ፤ እንዲሁም ሰባት ኰርማዎችና ሰባት አውራ በጎች አምጣልኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ንባላቅ “ኣብዙይ ሸውዓተ መሰውኢ ንደቐለይ፤ ሸውዓተ ዝራብዓትን ሸውዓተ ማጓሉን ኣዳልወለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 በላዓም ድማ ንባላቅ፡ ኣብዚ ሾብዓተ መሰውኢ ንደቐለይ እሞ ሾብዓተ ዝራብዕን ሾብዓተ ድዑልን ኣዳልወለይ በሎ።