Numbers 23:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ በላዓም ንባላቅ፡ ኣብዚ ሸውዓተ መሰውኢታት ስርሓለይ፡ ኣብዚ ድማ ሾብዓተ ብዕራይን ሸውዓተ ድዑልን ኣዳልወለይ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በለዓምም ባላቅን፥ “ሰባት መሠዊያ በዚህ ሥራልኝ፤ ሰባትም ወይፈን፥ ሰባትም አውራ በግ በዚህ አዘጋጅልኝ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በለዓምም ባላቅን። ሰባት መሠዊያ በዚህ ሥራልኝ፥ ሰባትም ወይፈን ሰባትም አውራ በግ በዚህ አዘጋጅልኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም ባላቅን፦ “ሰባት መሠዊያ በዚህ ሥራልኝ፥ ሰባትም ወይፈን ሰባትም አውራ በግ በዚህ አዘጋጅልኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባላም ባላቃ፥ “ሀዋን ኔን ታዉ ላፑን ያርሽያ ሳኣ ግምባ፤ ቃይ ላፑን ኮሩማ ቦራነ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ ኔን ታዉ ጊግሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Balaami Baalaak'a, «Hawaan neeni taw laappun yarshshiyaa sa'aa gimbba; k'ay laappun korumaa booraanne laappun dorssaa orggetuwaa neeni taw giigissa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaamey Baalaaqe, «Ne taas hayssan laappun yarsho yarshanaasota ooththa; qasseka laappun korma booratanne laappun dorsa dharshota taas haa ekka ya» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላሜይ ባላቄ፥ «ኔ ታስ ሃይሳን ላፑን ያርሾ ያርሻናሶታ ኦ፤ ቃሴካ ላፑን ኮርማ ቦራታኔ ላፑን ዶርሳ ርሾታ ታስ ሃ ኤካ ያ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላም ባላቃኮ፥ “ሀይሳን ታዉ ላፑን ያርሾ በሳታ ግምባ፤ ቃስ ላፑን ኮርማታነ ላፑን ማራዘታ ታዉ ጊግሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balaami Balaaqako, “Haysan taw laapun yarsho bessata gimba; qassi laapun kormatanne laapun marazeta taw giigisa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በለዓም፣ “እዚህ ሰባት መሠዊያ ሥራልኝ፤ ሰባት ኮርማዎችና ሰባት አውራ በጎችም አዘጋጅልኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓምም ባላቅን “በዚህ ቦታ ሰባት መሠዊያዎች ሥራልኝ፤ እንዲሁም ሰባት ኰርማዎችና ሰባት አውራ በጎች አምጣልኝ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለዓም ንባላቅ “ኣብዙይ ሸውዓተ መሰውኢ ንደቐለይ፤ ሸውዓተ ዝራብዓትን ሸውዓተ ማጓሉን ኣዳልወለይ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በላዓም ድማ ንባላቅ፡ ኣብዚ ሾብዓተ መሰውኢ ንደቐለይ እሞ ሾብዓተ ዝራብዕን ሾብዓተ ድዑልን ኣዳልወለይ በሎ። |