Numbers 22:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሎሚ ምሸት ኣብዚ ጽንሑ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝዛረበኒ መልእኽቲ ሒዘልኩም ክመጽእ እየ፡ በሎም። መሳፍንቲ ሞኣብ ድማ ምስ በላዓም ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ዛሬ ሌሊት በዚህ እደሩ፤ እግዚእብሔርም የሚነግረኝን እነግራችኋለሁ” አላቸው፤ የሞዓብ አለቆችም በበለዓም ዘንድ አደሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ዛሬ ሌሊት በዚህ እደሩ፥ እግዚአብሔርም እንደሚነግረኝ እመልስላችኋለሁ አላቸው፤ የሞዓብም አለቆች በበለዓም ዘንድ ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አላቸው፦ “ዛሬ ሌሊት በዚህ እደሩ፥ ጌታም እንደሚነግረኝ እመልስላችኋለሁ”፤ የሞዓብም አለቆች በበለዓም ዘንድ ተቀመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባላም ኡንቱንታ፥ “ሀቼ ቃማ ሀዋን አቅተ፤ መና ጎዳይ ታዉ ኦድያዋ ታን ህንተንቶ ኦዳና” ያጌዳ። ሞኣባ ካፓቱ ባላማዋን ታኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Balaami unttuntta, «Hachche k'amma hawaan ak'ite; Med'inaa Goday taw odiyaawaa taani hinttenttoo odana» yaageedda. Moo'aaba kaappatuu Balaamawaan takkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaamey isttas, «Intte hach haan aqikko GODAY taas yootidayssa ubbaa ta inttes wonto maalado yootana» gides; histtiin Mo7aabe cimati Balaame matan aqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላሜይ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ሃች ሃን ኣቂኮ ጎዳይ ታስ ዮቲዳይሳ ኡባ ታ ኢንቴስ ዎንቶ ማላዶ ዮታና» ጊዴስ፤ ሂስቲን ሞኣቤ ጪማቲ ባላሜ ማታን ኣቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላም ኤንታኮ፥ “ሀች ቃማ ሀይሳን አቅተ፤ ጎዳይ ታዉ ኦደይሳ ታ ህንተዉ ኦዳና” ያግስ። ያንን፥ ሞአበ ሀላቃት ባላማራ ጋምእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balaami entako, “Hachi qamma haysan aqite; Goday taw odeysa ta hintew odana” yaagis. Yaanin, Moo7abe halaqati Balaamara gam7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በለዓምም፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚሰጠኝን መልስ አመጣላችኋለሁና የዛሬን ሌሊት እዚሁ ዕደሩ” አላቸው። ስለዚህም የሞዓብ አለቆች ከእርሱ ዘንድ ቈዩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓምም “እዚሁ ዕደሩና ነገ ጧት እግዚአብሔር የሚነግረኝን ሁሉ እነግራችኋለሁ” አላቸው፤ በዚህ ዐይነት የሞአባውያን መሪዎች ከበለዓም ጋር ቈዩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “ሎሚ ለይቲ ኣብዙይ ሕደሩ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝነግረኒ ነገር ከዓ ምላሽ ክህበኩም እየ” በሎም። ሹመኛታት ሞኣብ ድማ ምስ በለዓም ሓደሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ ናብ በላዓም መጺኡ፡ እዞም ምሳኻ ዘለው ሰባት እንታዎት እዮም በለ። |