Numbers 22:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሞኣብ ድማ ንሽማግለታት ሚድያን፡ እዚ ህዝቢ እዚ ንዅሎም ኣብ ከባቢና ዘለዉ ከም ከብቲ ኺበልዕዎምን ሳዕሪ መሮር ኪበልዑን እዮም። ባላቅ ወዲ ጺፖር ድማ በቲ ግዜ እቲ ንጉስ ሞኣባውያን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሞዓብም የምድያምን ሽማግሌዎች፥ “በሬ የለመለመውን ሣር እንደሚጨርስ ይህ ሠራዊት በዙሪያችን ያለውን ሁሉ ይጨርሳል” አላቸው። በዚያን ጊዜ የሶፎር ልጅ ባላቅ የሞዓብ ንጉሥ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሞዓብም የምድያምን ሽማግሌዎች። በሬ የለመለመውን ሣር እንደሚጨርስ ይህ ጭፍራ በዙሪያችን ያለውን ሁሉ ይጨርሳል አላቸው። በዚያን ጊዜም የሴፎር ልጅ ባላቅ የሞዓብ ንጉሥ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሞዓብም የምድያምን ሽማግሌዎች፦ “በሬ የለመለመውን የሣር መስክ ግጦ እንደሚጨርስ ይህ ጭፍራ በዙሪያችን ያለውን ሁሉ አሁን ይጨርሳል” አላቸው። በዚያን ጊዜም የሞዓብ ንጉሥ የነበረው የሴፎር ልጅ ባላቅ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣባቱ ምድያማ ጭማቱዋ፥ “ቦራይ ማታ ም ይስያዋዳን ሀ ዉደ አሳይ ኑ ዩሹዋን ደእያ ኡባ ም ይሳና” ያጌድኖ። ሄ ዎደ ሞኣባ ካቲ፥ ጽፖራ ናአይ ባላቅ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aabatuu Midiyaama c'imatuwaa, «Booray maataa mi d'ayssiyaawaadan ha wude Asay nu yuushshuwaan de'iyaa ubbaa mi d'ayissana» yaageeddino. He wode Moo'aaba Kaatii, S'ippoora na'ay Baalaak'i |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mo7aabeti Midiyaame cimatas, «Booray maata mi dhayssiza mala ha maate asay nu yuushon diza ubbaa dippi histti dhayssana» gida. He wode Mo7aabe Kawo Xipoora naa Balaaqey, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞኣቤቲ ሚዲያሜ ጪማታስ፥ «ቦራይ ማታ ሚ ይሲዛ ማላ ሃ ማቴ ኣሳይ ኑ ዩሾን ዲዛ ኡባ ዲፒ ሂስቲ ይሳና» ጊዳ። ሄ ዎዴ ሞኣቤ ካዎ ጺፖራ ና ባላቄይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበት ምድያመ ጭማታኮ፥ “ቦር ማታ ፕትድ ምድ ይሰይሳዳ ሀ ዉደ አሳይ ኑ ዩሹዋን ደእያ ኡባ ምድ ይሳና” ያግዶሶና። ሄ ዎደ ሞአበ ካዎይ፥ ስፎራ ናአይ ባላቅ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abeti Midiyaame cimatako, “Boori maata pitidi midi dhayseysada ha wude asay nu yuushuwan de7iya ubbaa midi dhaysana” yaagidosona. He wode Moo7abe kawoy, Sifoora na7ay Balaaqi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሞዓባውያንም የምድያምን ሽማግሌዎች፣ “በሬ የመስክ ሣር ጠራርጎ እንደሚበላ ሁሉ፣ ይህም ሰራዊት በዙሪያችን ያለውን ሁሉ ጠራርጎ የሚያጠፋ ነው” አሏቸው። ስለዚህ በዚያን ጊዜ የሞዓብ ንጉሥ የነበረው የሴፎር ልጅ ባላቅ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞአባውያን ለምድያማውያን ሽማግሌዎች “ይህ የምታዩት የሕዝብ ብዛት በሬ በመስክ የሚገኘውን ሣር ሁሉ ጠራርጎ እንደሚበላ በዙሪያችን ያለውን ነገር ሁሉ ጠራርጎ የሚያጠፋ ነው” አሉአቸው። ስለዚህ በዚያን ጊዜ የሞአብ ንጉሥ የነበረው የጺጶር ልጅ ባላቅ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሞኣባውያን ንዓበይቲ ሚድያን “ብዕራይ ሳዕሪ በረኻ ኸም ዝበልዕ፥ እዝ ህዝቢ እዙይ ድማ፥ ኣብ ዙርያና ንዘሎ ዅሉ ኸምኡ ኽበልዖ እዩ” በልዎም። በቲ ዘመን እቱይ ድማ ባላቅ ወዲ ሴፎር ንጉስ ሞኣብ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሞኣብ ከአ ንዓበይቲ ሚድያን፡ ብዕራይ ሳዕሪ መሮር ከም ዚበልዕ፡ ሕጂ እዚ ኣኼባ እዚ፡ ኣብ ዙርያና ንዘሎ ኹሉ ኸምኡ ኺበልዖ እዩ፡ በሎም። በቲ ዘበን እቲ ድማ ባላቅ ወዲ ጺጶር ንጉስ ሞኣብ ነበረ። |