Numbers 22:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በላዓም ድማ ንባላቅ፡ እንሆ፡ ናባኻ መጺአ ኣለኹ፡ በሎ። ሕጂ ገለ ክብል ሓይሊ ኣለኒ ድዩ? እቲ ኣምላኽ ኣብ ኣፈይ ዘእትዎ ቃል፡ ኣነ ክዛረቦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በለዓምም ባላቅን፥ “እነሆ፥ ወደ አንተ መጥቼአለሁ፤ አሁን አንዳችን ነገር ለመናገር እችላለሁን? እግዚአብሔር በአፌ የሚያደርገውን ቃል እርሱን እናገራለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በለዓምም ባላቅን። እነሆ፥ ወደ አንተ መጥቼአለሁ፤ በውኑ አሁን አንዳችን ነገር እናገር ዘንድ እችላለሁን? እግዚአብሔር በአፌ የሚያደርገውን ቃል እርሱን እናገራለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም ባላቅን እንዲህ አለው፦ “እነሆ፥ ወደ አንተ መጥቼአለሁ፤ በውኑ እኔ አሁን አንዳችን ነገር ለመናገር እችላለሁን? እግዚአብሔር በአፌ የሚያድርገውን ቃል እርሱን እናገራለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባላም ባላቃ፥ “በአ፥ ሀእ ታን ኔኮ ያድ፤ ሽን ታን አያነ ጋናዉ ቱሙ ዳንዳይከ። ጾሳይ ታና ሃሳይስያዋ ጻላላ ታን ሃሳያና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Balaami Baalaak'a, «Be'a, ha"i taani neekko yaad; shin taani ayaanne gaanaw tumu danddaykke. S'oossay taana haasayissiyaawaa s'alalaa taani haasayana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaameykka Balaaqes, «Gidikkoka ha7i tani neekko yadis; ha7ikka taas ay wolqqay dizee? Ta haasayana dandayzay Xoossi taas yootooro xalla» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላሜይካ ባላቄስ፥ «ጊዲኮካ ሃኢ ታኒ ኔኮ ያዲስ፤ ሃኢካ ታስ ኣይ ዎልቃይ ዲዜ? ታ ሃሳያና ዳንዳይዛይ ጾሲ ታስ ዮቶሮ ጻላ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላም ባላቃኮ፥ “ሄኮ፥ ሀእ ታ ኔኮ ያስ፤ ሽን ታ አይኮካ ታፐ ጋናዉ ዳንዳእከ። ፆሳይ ታና ኦዳ ግዳባ ፃላላ ኦዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balaami Balaaqako, “Heko, ha77i ta neeko yas; shin ta aykoka taape gaanaw danda7ike. Xoossay tana oda gidaba xalaala odana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በለዓምም፣ “ይኸው አሁን መጥቻለሁ፤ ግን እንዲያው ማንኛውንም ነገር መናገር እችላለሁን? እኔ መናገር የሚገባኝ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በአፌ ያስቀመጠውን ብቻ ነው” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓምም “ያም ሆነ ይህ አሁን መጥቼ የለምን? ታዲያ አሁንስ ቢሆን በራሴ ምን ኀይል አለኝ? እኔ ልናገር የምችለው እግዚአብሔር የሚነግረኝን ብቻ ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለዓም ከዓ ንባላቅ “እንሆ፥ ናባኻ መፂአ ኣለኹ፤ እንተ ኾነ ሓደ ነገር ክዛረብ ኣይክእልን እየ፤ እቲ እግዚኣብሄር ኣብ ኣፈይ ዘንብረለይ ቃል እየ ዝዛረብ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በላዓም ከአ ንባላቅ፡ እንሆ፡ ናባኻ መጺኤ ኣሎኹ። ሕጂ ገለ ነገር ክዛረብዶ እኽእል እየ፡ እቲ ኣምላኽ ኣብ ኣፈይ ዜንብረለይ ቃል ንሱ እየ ዝዛረብ በሎ። |