Numbers 22:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባላቅ ድማ ንበላዓም፡ ክጽውዓካ ብዕቱብዶ ኣይለኣኽኩኻን፧ ስለምንታይ ናባይ ዘይመጻእካ ብሓቂ ናብ ክብሪ ከዕብየካ ኣይክእልን ድየ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባላቅም በለዓምን፥ “አንተን ለመጥራት የላክሁብህ አይደለምን? ለምንስ ወደ እኔ አልመጣህም? አንተን ለማክበር እኔ አልችልምን?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባላቅም በለዓምን። በውኑ አንተን ለመጥራት አልላክሁብህምን? ለምንስ ወደ እኔ አልመጣህም? በውኑ አንተን ለማክበር እኔ አልችልምን? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባላቅም በለዓምን እንዲህ አለው፦ “በውኑ አንተን ለመጥራት አላክሁብህምን? ለምንስ ወደ እኔ አልመጣህም? በውኑ አንተን ለማክበር እኔ አልችልምን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባላቅ ባላማ፥ “ኔን ኤለካ ያናዳን ታን ኪታበይክታ? ኔን አያዉ ታኮ ኤለካ ያበይኪ? ታን ነዉ ዎይታናዉ ቱሙ ዳንዳይክታ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baalaak'i Balaama, «Neeni ellekka yaanaadan taani kiittabeykkittaa? Neeni ayaw taakko ellekka yabeykkii? Taani new woytanaw tumu danddaykkitaa?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balaaqey Balaame, «Koyro ta neekko kiittida asatara aazas yontta ixxadii? Ta nena bonchchontta as misatiinee?» gi iza oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላቄይ ባላሜ፥ «ኮይሮ ታ ኔኮ ኪቲዳ ኣሳታራ ኣዛስ ዮንታ ኢጻዲ? ታ ኔና ቦንቾንታ ኣስ ሚሳቲኔ?» ጊ ኢዛ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላቅ ባላማኮ፥ “ኔኒ ኤለሳዳ ያና መላ ታ ኪታብክና? ኔኒ አይስ ታኮ ኤለሳዳ ያብኪ? ታኒ ነዉ ኩሸ ዛራናዉ ዳንዳእክና?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balaaqi Balaamako, “Neeni ellesada yaana mela ta kiittabikina? Neeni ayis taako ellesada yabikii? Taani new kushe zaaranaw danda7ikina?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባላቅ በለዓምን፣ “በቶሎ እንድትመጣ ልኬብህ አልነበረምን? ለምን አልመጣህም? በርግጥ ወሮታህን ልከፍል የማልችል ሆኜ ነውን?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባላቅ በለዓምን “በመጀመሪያ ሰዎች በላክሁብህ ጊዜ ስለምን አልመጣህም? አንተን ለማክበር የማልችል መስሎህ ነውን?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ባላቅ ድማ ንበለዓም “ቀልጢፍካ ኽትመፅእዶ ኣይለኣኽኩልካን? ስለ ምንታይ ደኣ ናባይ ዘይመፃእኻ? ክብርኻ ኸዕብዮ ዘይክእልዶ መሲሉካ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ባላቅ ድማ ንበላዓም፡ ንምጽዋዕካ ኣጽኒዔዶ ኣይለኣኽኩልካን፡ ስለምንታይ ደአ ናባይ ዘይመጻእካ፡ ኣጸቢቐ ከኽብረካዶ ኣይክእልን እየ በሎ። |