Numbers 22:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንበላዓም፡ ምስቶም ሰባት ኪድ፡ በሎ። እቲ ኣነ ክዛረበኩም ዝደሊ ቃል ጥራይ ግና ክትዛረቡ ኣሎኩም። በላዓም ድማ ምስ መሳፍንቲ ባላቅ ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚእብሔርም መልአክ በለዓምን፥ “ከሰዎቹ ጋር ሂድ፤ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ለመናገር ተጠንቀቅ” አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መልአክ በለዓምን። ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም መልአክ በለዓምን፦ “ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምነግርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ” አለው። በለዓምም ከባላቅ ሹማምንት ጋር ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ኪታንቻይ ባላማ፥ “ኔን ሀ አሳቱዋና ባ፤ ሽን ታን ነዉ ኦድያዋ ጻላላ ሃሳያ” ያጌዳ። ባላም ባላቃ ቢታ ካፓቱዋና ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa kiitanchchay Balaama, «Neeni ha asatuwaana ba; shin taani new odiyaawaa s'alalaa haasaya» yaageedda. Balaami Baalaak'a biittaa kaappatuwaanna beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA kiitanchchay Balaames, «Ne ha asatara ba shin tani nees yootizayssa xalla yoota» gides; histtiin Balaamey Balaaqey kiittida halaqatara bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኪታንቻይ ባላሜስ፥ «ኔ ሃ ኣሳታራ ባ ሺን ታኒ ኔስ ዮቲዛይሳ ጻላ ዮታ» ጊዴስ፤ ሂስቲን ባላሜይ ባላቄይ ኪቲዳ ሃላቃታራ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኪታንቾይ ባላማኮ፥ “ኔኒ ሀ አሳታራ ባ፤ ሽን ታ ነዉ ኦደይሳ ፃላላ ኦዳ” ያግስ። ያትን፥ ባላም ባላቃ ቢታ ሀላቃታራ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kiitanchoy Balaamako, “Neeni ha asatara ba; shin ta new odeysa xalaala oda” yaagis. Yaatin, Balaami Balaaqa biitta halaqatara bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርም (ያህዌ) መልአክ በለዓምን፣ “መሄዱን ከሰዎቹ ጋር ሂድ፤ ነገር ግን እኔ የምነግርህን ብቻ ተናገር” አለው። ስለዚህ በለዓም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መልአኩ ግን “ከእነዚህ ሰዎች ጋር መሄዱን ሂድ፤ ነገር ግን እኔ የምነግርህን ብቻ ተናገር” አለው፤ በዚህ ዐይነት በለዓም ከባላቅ ባለሥልጣኖች ጋር ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ንበለዓም “ምስ እዞም ሰባት እዚኣቶም ኪድ፤ ግና እቲ ኣነ ዝብለካ ጥራሕ ደኣ ተዛረብ” በሎ። በለዓም ከዓ ምስቶም ሹመኛታት ባላቅ ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ንበላዓም፡ ምስ እዞም ሰባት እዚኦም ኪድ፡ ግናኸ እቲ ኣነ ዝብለካ ጥራይ ደአ ተዛረብ በሎ። በላዓም ከአ ምስቶም ሹማምቲ ባላቅ ከደ። |