Numbers 22:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣድጊ ድማ ረኣየኒ፡ ሰለስተ ሳዕ ድማ ካባይ ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አህ​ያ​ዪ​ቱም አይ​ታኝ ከፊቴ ፈቀቅ አለች፤ ይህም ሦስ​ተኛ ጊዜ ነው፤ ከፊ​ቴስ ፈቀቅ ባላ​ለች በእ​ው​ነት አሁን አን​ተን በገ​ደ​ል​ሁህ፤ እር​ሷ​ንም ባዳ​ን​ኋት ነበር” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አህያይቱም አይታኝ ከፊቴ ሦስት ጊዜ ፈቀቅ አለች፤ ከፊቴስ ፈቀቅ ባላለች በእውነት አሁን አንተን በገደልሁህ፥ እርስዋንም ባዳንኋት ነበር አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አህያይቱም አይታኝ ከፊቴ ሦስት ጊዜ ፈቀቅ አለች፤ ከፊቴስ ፈቀቅ ባትል ኖሮ በእውነት አሁን አንተን በገደልሁህ፥ እርሷንም ባዳንኋት ነበር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራታ ታና በኣደ፥ ታ ስንፐ ሄዙ ገደ ዎራ ስማዱ። ሀራታ ዎራ ስማቤናዋ ግድንቶነ፥ ታን ኔና ሀኖደ ቱሙ ዎ ድጋደ፥ ሀራቶ አሻና ሽን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haratta taana be'aade, ta sintsaappe heezzu gede wora simmaaddu. Haratta wora simmabeennawaa gidinttonne, taani neena hannoode tumu wod'a diggaade, haratto ashshana shin» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne hareya tana be7ada heedzdzuto ta sinththafe baqatadus; iza baqatonttaako ta izo aggada nena wodhaychchanakkoshin» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ሃሬያ ታና ቤኣዳ ሄቶ ታ ሲንፌ ባቃታዱስ፤ ኢዛ ባቃቶንታኮ ታ ኢዞ ኣጋዳ ኔና ዎይቻናኮሺን» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀርያ ታና በአዳ ታ ስንፈ ሄ ቶሆ ሀራ ሶ ስማሱ። ሀርያ ሀራ ሶ ስማቦናባ ግድያኮ፥ ሀኖደ ታ ነና ዎዳ ሀርው አሻናሽን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hariya tana be7ada ta sinthafe heedzu toho hara soo simmasu. Hariya hara soo simmaboonnaba gidiyako, hannoode ta nena wodhada hariw ashshanashin” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አህያዪቱ አይታኝ ሦስቱንም ጊዜ ከፊቴ ዞር ባትልማ ኖሮ በእውነት እስካሁን አንተን በገደልሁህ፣ አህያዪቱን ግን በሕይወት በተውኋት ነበር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአንተ አህያ ግን እኔን በማየትዋ ሦስት ጊዜ ከፊቴ ሸሸች፤ አህያይቱ እንዲህ ባታደርግ ኖሮ አንተን ገድዬ እርስዋ በሕይወት እንድትኖር በተውኳት ነበር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ኣድጊ ኸዓ ሪኣትኒ፥ ሰለስተ ሻዕ ኻብ ቅድመይ ኣግለሰት፤ ካብ ቅድመይ እንተ ዘይተግልስ፥ ንኣኣ ብህይወታ ሓዲገ ንኣኻ ምቐተልኩኻ ነይረ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ኣድጊ ኸአ ርእያትኒ፡ ሰለስተ ሳዕ ካብ ቅድመይ እግለሰት፡ ካብ ቅድመይ እንተ ዘይተግልስ፡ ንእኣ ብህይወት ሓዲገ ንኣኻ ምቐተልኩኻ ነይረ በሎ።