Numbers 22:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣድጊ ድማ ንበላዓም፡ ኣነ ድየ እቲ ካብ ናተይ ዝዀንኩ ኣትሒዝካ ኽሳዕ ሎሚ እተሰቕልካላ ኣድግኻ ኣይኰንኩን፧ ንዓኻ ከምኡ ጌረልካ ይፈልጥ እየ ንሱ ድማ፥ ኣይፋልን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አህያዪቱም በለዓምን፥ “ከወጣትነትህ ጀምሮ እስከ ዛሬ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ አንተን ቸል ያልሁበት፥ በአንተም እንዲህ ያደረግሁበት ጊዜ ነበርን?” አለችው። እርሱም፥ “እንዲህ አላደረግሽብኝም” አላት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አህያይቱም በለዓምን እንዲህ አለችው፦ “ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ ማድረግ ልማዴ ነበረን?” እርሱም፦ “እንዲህ አላደረግሽብኝም” አላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀራታ ባላማ፥ “ታን ነ ደኦ ኡባን ሀች ጋካናዉ ቶግያ ነ ሀራቶ ግድክታ? ታን ነዉ ሀዋዳን ሀና ኤራይታ?” ያጋዱ። ባላም፥ “ሀና ኤራካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haratta Balaama, «Taani ne de'o ubbaan hachchi gakkanaw toggiyaa ne haratto gidikkitaa? Taani new hawaadan hana erayttaa?» yaagaaddu. Balaami, «Hana erakka» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hareyakka Balaames, «Hanno gakkanaas ne toggiza ta ne hareyo gidikkinaa! Hayssafe kase hanniththo hana erazinaa?» gadus. Balaamey izis zaaridi, «Mulekka hayssaththo hana erakka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃሬያካ ባላሜስ፥ «ሃኖ ጋካናስ ኔ ቶጊዛ ታ ኔ ሃሬዮ ጊዲኪና! ሃይሳፌ ካሴ ሃኒ ሃና ኤራዚና?» ጋዱስ። ባላሜይ ኢዚስ ዛሪዲ፥ «ሙሌካ ሃይሳ ሃና ኤራካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሃሪያ ባላማኮ፥ “ኔኒ ሀች ጋካናዉ ቶግያ ነ ሃሪው ግድክና? ታኒ ነዉ ሀይሳዳ ሀና ኤርያና?” ያጋሱ። ባላም ዛሪድ፥ “ሀና ኤራካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hariya Balaamako, “Neeni hachi gakanaw toggiya ne hariw gidikina? Taani new haysada hana eriyana?” yaagasu. Balaami zaaridi, “Hana eraka” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አህያዪቱም ደግሞ በለዓምን እንዲህ አለችው፣ “ከብዙ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የተቀመጥህብኝ አህያህ አይደለሁምን? ታዲያ ይህን የመሰለ ነገር የማድረግ ልማድ ነበረኝ?” እርሱም፣ “በጭራሽ!” አላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አህያይቱም “በሕይወትህ ሙሉ ስትጋልበኝ የኖርክ አህያህ አይደለሁምን? ታዲያ ከዚህ በፊት እንደ ዛሬ ሆኜብህ ዐውቃለሁን?” ስትል መለሰችለት። በለዓምም “ከቶ እንዲህ ሆነሽብኝ አታውቂም” አላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ኣድጊ ድማ ንበለዓም “ኣነ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ንነዊሕ ዘመን ዝተቐመጥካኒ ኣድግኻዶ ኣይኮንኩን? ከምዙይከ ገይረካዶ እፈልጥ እየ?” በለቶ። ንሱ ኸዓ “ኣይገበርክን” በላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ኣድጊ ድማ ንበላዓም፡ ኣነ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ነዊሕ ዘበንካ እተወጣሕካኒ ኣድግኻ ደይኮንኩን፡ ከምዚ ኽገብረካዶ ልማድ ነይሩን፡ በለቶ። ንሱ ኸአ፡ ኣይፋል፡ በለ፡ |