Numbers 22:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣድጊ ድማ ንበላዓም፡ ኣነ ድየ እቲ ካብ ናተይ ዝዀንኩ ኣትሒዝካ ኽሳዕ ሎሚ እተሰቕልካላ ኣድግኻ ኣይኰንኩን፧ ንዓኻ ከምኡ ጌረልካ ይፈልጥ እየ ንሱ ድማ፥ ኣይፋልን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አህ​ያ​ዪ​ቱም በለ​ዓ​ምን፥ “ከወ​ጣ​ት​ነ​ትህ ጀምሮ እስከ ዛሬ የም​ት​ቀ​መ​ጥ​ብኝ አህ​ያህ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምን? በውኑ አን​ተን ቸል ያል​ሁ​በት፥ በአ​ን​ተም እን​ዲህ ያደ​ረ​ግ​ሁ​በት ጊዜ ነበ​ርን?” አለ​ችው። እር​ሱም፥ “እን​ዲህ አላ​ደ​ረ​ግ​ሽ​ብ​ኝም” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አህያይቱም በለዓምን እንዲህ አለችው፦ “ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ ማድረግ ልማዴ ነበረን?” እርሱም፦ “እንዲህ አላደረግሽብኝም” አላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራታ ባላማ፥ “ታን ነ ደኦ ኡባን ሀች ጋካናዉ ቶግያ ነ ሀራቶ ግድክታ? ታን ነዉ ሀዋዳን ሀና ኤራይታ?” ያጋዱ። ባላም፥ “ሀና ኤራካ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haratta Balaama, «Taani ne de'o ubbaan hachchi gakkanaw toggiyaa ne haratto gidikkitaa? Taani new hawaadan hana erayttaa?» yaagaaddu. Balaami, «Hana erakka» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hareyakka Balaames, «Hanno gakkanaas ne toggiza ta ne hareyo gidikkinaa! Hayssafe kase hanniththo hana erazinaa?» gadus. Balaamey izis zaaridi, «Mulekka hayssaththo hana erakka» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃሬያካ ባላሜስ፥ «ሃኖ ጋካናስ ኔ ቶጊዛ ታ ኔ ሃሬዮ ጊዲኪና! ሃይሳፌ ካሴ ሃኒ ሃና ኤራዚና?» ጋዱስ። ባላሜይ ኢዚስ ዛሪዲ፥ «ሙሌካ ሃይሳ ሃና ኤራካ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሃሪያ ባላማኮ፥ “ኔኒ ሀች ጋካናዉ ቶግያ ነ ሃሪው ግድክና? ታኒ ነዉ ሀይሳዳ ሀና ኤርያና?” ያጋሱ። ባላም ዛሪድ፥ “ሀና ኤራካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hariya Balaamako, “Neeni hachi gakanaw toggiya ne hariw gidikina? Taani new haysada hana eriyana?” yaagasu. Balaami zaaridi, “Hana eraka” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አህያዪቱም ደግሞ በለዓምን እንዲህ አለችው፣ “ከብዙ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የተቀመጥህብኝ አህያህ አይደለሁምን? ታዲያ ይህን የመሰለ ነገር የማድረግ ልማድ ነበረኝ?” እርሱም፣ “በጭራሽ!” አላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አህያይቱም “በሕይወትህ ሙሉ ስትጋልበኝ የኖርክ አህያህ አይደለሁምን? ታዲያ ከዚህ በፊት እንደ ዛሬ ሆኜብህ ዐውቃለሁን?” ስትል መለሰችለት። በለዓምም “ከቶ እንዲህ ሆነሽብኝ አታውቂም” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ኣድጊ ድማ ንበለዓም “ኣነ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ንነዊሕ ዘመን ዝተቐመጥካኒ ኣድግኻዶ ኣይኮንኩን? ከምዙይከ ገይረካዶ እፈልጥ እየ?” በለቶ። ንሱ ኸዓ “ኣይገበርክን” በላ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ኣድጊ ድማ ንበላዓም፡ ኣነ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ነዊሕ ዘበንካ እተወጣሕካኒ ኣድግኻ ደይኮንኩን፡ ከምዚ ኽገብረካዶ ልማድ ነይሩን፡ በለቶ። ንሱ ኸአ፡ ኣይፋል፡ በለ፡