Numbers 22:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ድማ ብለይቲ ናብ በላዓም መጺኡ፡ እቶም ሰባት ኪጽውዑኻ እንተ መጺኦም፡ ተንስእ እሞ ምሳታቶም ኪድ፡ በሎ። ግናኸ ሕጂ እውን እቲ ክብለኩም ዝደሊ ቃል ክትገብርዎ ኣለኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ወደ በለዓም በሌሊት መጥቶ፥ “ሰዎቹ ይጠሩህ ዘንድ መጥተው እንደ ሆነ፥ ተነሣ ከእነርሱ ጋር ሂድ፤ ነገር ግን የምነግርህን ቃል ታደርጋለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ወደ በለዓም በሌሊት መጥቶ። ሰዎቹ ይጠሩህ ዘንድ መጥተው እንደ ሆነ፥ ተነሣ ከእነርሱም ጋር ሂድ፤ ነገር ግን የምነግርህን ቃል ብቻ ታደርጋለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ወደ በለዓም በሌሊት መጥቶ እንዲህ አለው፦ “ሰዎቹ ሊጠሩህ መጥተው እንደሆነ፥ ተነሣ ከእነርሱም ጋር ሂድ፤ ነገር ግን የምነግርህን ቃል ብቻ ታደርጋለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላሳ ቃማ ጾሳይ ባላማኮ ዪደ፥ “ሀ አሳይ ኔና ጼሳናዉ ዬዳ ድራዉ፥ ኔን ኡንቱንቱና ባ። ሽን ታን ነዉ ኦድያዋ ጻላላ ኦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassaa k'amma S'oossay Balaamakko yiide, «Ha Asay neena s'eesanaw yeedda diraw, neeni unttunttunna ba. Shin taani new odiyaawaa s'alalaa ootsa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars Xoossi Balaamekko yiidi, «Ha asati nena xeygana yida gishshas dendada isttara ba; gidikkoka ta nees yootizaaz xalla ooththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጾሲ ባላሜኮ ዪዲ፥ «ሃ ኣሳቲ ኔና ጼይጋና ዪዳ ጊሻስ ዴንዳዳ ኢስታራ ባ፤ ጊዲኮካ ታ ኔስ ዮቲዛዝ ጻላ ኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቃማ ፆሳይ ባላማኮ፥ “ሀ አሳይ ነና ፄጋናዉ ይዳ ግሾ፥ ኔኒ ኤንታራ ባ፤ ሽን ታ ነዉ ኦደይሳ ፃላላ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He qamma Xoossay Balaamako, “Ha asay nena xeeganaw yida gisho, neeni entara ba; shin ta new odeysa xalaala ootha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ሌሊት እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ወደ በለዓም መጥቶ፣ “እነዚህ ሰዎች የመጡት እንድትሄድላቸው እስከ ሆነ ድረስ አብረሃቸው ሂድ፤ ነገር ግን እኔ የምነግርህን ብቻ አድርግ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ወደ በለዓም መጣና “እነዚህ ሰዎች ወደ አንተ የመጡት ይዘውህ ሊሄዱ ከሆነ ተነሥተህ አብረሃቸው ሂድ፤ ነገር ግን እኔ የምነግርህን ብቻ አድርግ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ብለይቲ ናብ በለዓም መፂኡ፥ “እዞም ሰባት እዚኣቶም ክፅውዑኻ ኻብ መፁ ምስኣቶም ኪድ፤ ግና እቲ ኣነ ዝብለካ ጥራሕ ግበር” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ ብለይቲ ናብ በላዓም መጺኡ፡ እዞም ሰባት እዚኦም ኪጽውዑኻ መጺኦም እንተ ኾይኖም፡ ተንሲካ ምሳታቶም ኪድ፡ እቲ ኣነ ዝብለካ ጥራይ ደአ ግበር፡ በሎ። |