Numbers 22:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር እንታይ ከም ዚብለኒ ምእንቲ ኽፈልጥ፡ ሎሚ ምሸት እውን ኣብዚ ጽንሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እግዚአብሔር ደግሞ የሚነግረኝን አውቅ ዘንድ ዛሬ ሌሊት ደግሞ በዚህ እደሩ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም እግዚአብሔር ደግሞ የሚነግረኝን አውቅ ዘንድ፥ እባካችሁ፥ ዛሬ ሌሊት ደግሞ በዚህ እደሩ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ጌታ ይበልጥ የሚነግረኝን ነገር እንዳውቅ፥ እባካችሁ፥ ሌሎቹ እንዳደረጉት እንዲሁ ዛሬ ሌሊት ደግሞ በዚህ እደሩ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታዉ ኦድያ ሀራባይ ደኦፐ ታን ኤራናዳን፥ ህንተካ ሀች ቃማ ሀዋን አቅተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taw odiyaa harabay de'ooppe taani eranaadan, hinttekka hachchi k'amma hawaan ak'ite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY taas yootiza hara miishshi diikko ta eranaashe gakkanaas intteka kaseytaththo hachcha omars haan aqite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታስ ዮቲዛ ሃራ ሚሺ ዲኮ ታ ኤራናሼ ጋካናስ ኢንቴካ ካሴይታ ሃቻ ኦማርስ ሃን ኣቂቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታዉ በሲያ ሀራባይ ደእኮ ታ ኤራና መላ ህንተካ ሀች ቃማ ሀይሳን አቅተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taw bessiya harabay de7iko ta erana mela hinteka hachi qamma haysan aqite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም ሌሎቹ እንዳደረጉት ሁሉ፣ እናንተም ዛሬ እዚሁ ዕደሩና እግዚአብሔር (ያህዌ) ምን እንደሚለኝ ደግሞ ልወቅ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እግዚአብሔር የሚነግረኝ ሌላ ነገር ካለ ከእርሱ እረዳ ዘንድ እስቲ እናንተም እንደ ፊተኞቹ መልእክተኞች ሌሊቱን እዚሁ አሳልፉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ እግዚኣብሄር መሊሱ ዝብለኒ ኽፈልጥስ ንስኻትኩምውን በዛ ለይቲ እዚኣ ኣብዙይ ሕደሩ” ኢሉ መለሰሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ እግዚኣብሄር መሊሱ ዚብለኒ ኺፈልጥሲ ንስኻትኩም በዛ ለይቲ እዚኣ ድማ ኣብዚ ተቐመጡ። |